Thursday, October 3, 2013

ይህ ትውልድ ለወያኔ ቀኑ ሲደርስ ፍም እሳት ነው!

ለስምንት አመታት በሐገራችን ምንም አይነት ተቃውሞ ሰልፎችን ማድረግ በገዢው መንግስት ተከልክሎ የነበረ ቢሆንም እገዳውን ሰብረው ህገ መንግስቱ በሚፈቅድላቸው መብት መሰረት ተጠቅመው ብሶታችንን ላሰሙልን ለጀግኖች ወገኖቻችን ይሆን ዘንድ ይህንን ምስል ማስታወሻ አዘጋጅቼዋለሁ።
እምቢ እምቢ እምቢ በል
ከእስክንድር ኖርዎይ