Wednesday, November 6, 2013

TPDM TV AMHARIC interview with tegay mola asgedom chair man of TPDM 30-10-13 PART-1-

የወያኔ ሰራዊት እየተዳከመ ነው:: ( SEE VIDEO 3 PARTS )


የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ማለት የሃገራችን ኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሳይሆን ያለው የስርኣቱ (የኢህኣዴግ) ሰራዊት ሁኖ ነው ያለው፣ የሃገር መከላከያ ሊሆን የሚችለው የኣገሩን ደንበር ጣባቂ ኣስከባሪ፤ የህዝቡን መብት ጠባቂ፤ ለህገ-መንግስቱ ተገዢና የኣንድ ፓርቲ ጥገኛ ያልሆነ ነው፣ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ግን የወያኔ ሰራዊት ነው፣ በሌላ ደግሞ ሰራዊቱ እየተዳከመ ነው፣

የመዳከሙ ውጤትም ወደ 2 ፤ 3 የሚጠጉ ክ/ጦሮች ወደ ሌላ ክ/ጦሮች ተበትንዋል፣ እኛ የምናውቋቸው ክ/ጦሮች እኳ 19ኛ፤ 35ኛ፤ 12ኛ የመሳሰሉ ክ/ጦሮች ኣሁን ወደ ሌላ ክ/ጦሮች ተበውዘዋል፣ የዚህ ምክንያት ደግሞ በጣም ብዙ የሚባሉ ከሻለቃ በላይ የነበሩ ኣመራሮች ከመከላከያ ተባርረዋል፣ ሌላው ምክንያት ደግሞ በመከላከያ ውስጥ መክዳት ብቻ ሳይሆን ትልቁ ነጥብ እርስ በርስ መተማመን የለም፣ በቅርብ ግዜ ራሳቸው ያጠፉ የሻለቃ ኣመራሮችም ኣሉ፣

ህወሓት ሊወድቅ የሚችለው የህዝብ ትግል ሲፋፋም ብቻ ነው፣ የህወሓት ኣመራሮች ቢሰናጠቁ ኣንዱ ተባርሮ ኣንዱ ታስሮ እንዲህ በንዲህ እያለ ህወሓት በደከመ ሁኔታ በስልጣን ይቆያል፣ ከስልጣን ለማስወገድ ዋነኛው ኣማራጭ ግን መታገል ነው፣


PART ONE http://www.youtube.com/watch?v=7rpDvX1nOg4
PART TWO http://www.youtube.com/watch?v=PIZ9QYBKPoA
PART THREE http://www.youtube.com/watch?v=H_tRnLUbRYo