Tuesday, January 6, 2015

Diktaturens Fångar

Svensk dokumentar. Dei svenske journalistane Martin Schibbye og Johan Persson blei tatt da dei forsøkte å ta seg ulovleg inn i den stengde etiopiske delstaten Ogaden. I fire dagar blei dei haldne fanga og tvinga til å vere med i ein film som skulle brukast som bevis mot dei. Avhøra var tøffe, og etter lang tid blei dei dømde til 11 års fengsel av ein etiopisk domstol. 

http://tv.nrk.no/program/KOID27002013/fanga-i-etiopia

Amazing and touching potery by Meron Getnet - Hagere

Thursday, December 25, 2014

Ethiopian short Comedy film

ሊታይ የሚገባው አጭር ፊልም፥

ጥሩ ነው ጅምሩ፣ ሁሌ ልማቱ፥ መንገዱ፥ ትራንስፎርሜሽኑ እያሉ ከማደንቆር አንዳንዴም እውነትን መናገር ግድ ይላል፥፥




Thursday, October 9, 2014

Abune Elias Interview By Zewdu Mengiste.Lucy Radio


''ሀገሪቷን ለመምታት ሲሉ መጀመርያ ቤተ ክርስቲያኗን መምታት አለባቸው ይሄ ነው ዓላማው ለእዚህም ከውስጡ ሊገዙ ይፈልጋሉ'' አቡነ ኤልያስ (ቪድዮ)

 አቡነ ኤልያስ -
        - በአቡነ ተክለሃይማኖት ፕትርክና ዘመን የፓትራሪኩ ልዩ ፀሐፊ ሆነው አገልግለዋል፣
        - በኬንያ፣ዑጋንዳ፣ጅቡቲ እና በበርካታ የዓለም ክፍሎች የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን ተክለዋል፣እንድትስፋፋ ደክመዋል፣
         - በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘመን ጀምረው እስካሁን በሕይወት ላይ ካሉት አባቶች ውስጥ የቀሩት ናቸው፣
         - በሀገር ቤት አሁንም በጵጵስና ማዕረግ ካሉት እንደ አቡነ ገሪማ ያሉትን ምንኩስና የሰጡ እሳቸው ናቸው።

አቡነ ኤልያስ ከሉሲ ራድዮ አዘጋጅ ዘውዱ መንግስቱ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ -

Tuesday, September 30, 2014

Shots fired outside Ethiopian Embassy

WASHINGTON – Shots were fired outside the Embassy of Ethiopia in D.C. on Monday afternoon. Fox News: ESAT TV an Ethiopian television network caught the shooting on camera while they were covering a protest at the embassy.
 
It happened around 12:15 p.m., according to the U.S. Secret Service.
Officers responded immediately after hearing reports of shots being fired, and they detained and questioned an Ethiopian guard who works at the embassy. He is believed to have fired the shots.
An Ethiopian television network caught the shooting on camera while they were covering a protest at the embassy. FOX 5’s Maureen Umeh has been told similar anti-government protests happen frequently here and are usually peaceful. However, some protesters went onto embassy grounds on Monday and taunted the guard. He responded by firing warning shots, one of which struck a woman’s car and shattering her front window.

No injuries were reported.
The Embassy of Ethiopia is located at 3506 International Drive, NW.

Tuesday, July 15, 2014

ቅን መሆን ካልቻልክ ፤ ቅንቅን ከመሆን ተቆጠብ !! ካልሆነ ዋጋ ትከፍላለህ ,,,

ቅን መሆን ካልቻልክ ፤ ቅንቅን ከመሆን ተቆጠብ !!
ካልሆነ ዋጋ ትከፍላለህ ,,, የሚለው አባባል በደንብ መስተዋል ያለበት ነጥብ አለው፣ ተመችቶኛል፥

በአሁኑ ሰአት አሸባሪውን የወያኔ መንግስት ለመጣል በኢትዮጵያ አንድነት፥ እኩልነት፥ ፍትህ፥ ዲሞክራሲ እና ነፃነት ስም ላለፉት 23 ምናምን አመታት፥ ምናልባትም ከዛ በላይ በአንድነት ስም የሚታገሉ፥ ወይም ለኢትዮጵያ ህዝብ እንሰራለን የሚሉ በጣም ብዙ ከብዙም ብዙ የፖለቲካ ድርጅቶች እንዳሉ ይታወቃል፥

ይሁን እንጂ አላማቸው ለሃገራችንና ለወገናችን ከሆነ፥ ወያኔን አባረው ስልጣንን ለህዝብ ማስረከብ ከሆነ፥ ለምን አብረው በሚስማሙባቸው ነጥቦች ላይ ብቻ እንኳን ለመስራት ተሳናቸው፥ ?

እንደውም አሁን አሁን በስሜ እየነገዱ ሁሉ ያለ ነው የሚመስለኝ፥ ወይንም በቃ ለሆቢ ይመስላል፥

ሌላው አስጊው ነገር ደሞ ትንሽ ማህበረሰብ ወስጥ ሁሉንም አቻችሎና ተስማምቶ መስራት ሳይቻል፥ የሚፈለገው ስልጣንስ ቢመጣ ምን ሊፈጠር እንደሚችል መገመት አያስቸግርም፥፥

ስለዚህ ምን መደረግ አለበት?

በአንድነት ስም ተደራጅተው፥ በኢትዮጵያ ስም ተደራጅተው ግን እርስ በእርስ እየተወነጃጀሉ፥ አንዱ ያንዱን ስራ ለማበላሸት እየታገለ፥ / ወይም በፖለቲካ ቋንቋ እየተጠላለፈ/  እስከመቼ.....

መሮናል....መሮናል......መሮናል.....በቃ....በቃ......በቃ......

በሃገር ቤትም ሆነ በውጭ ተደራጅተው ያሉ አካላቶች እንደ ኢሳት ያሉ የህዝብ ሚዲያዎች ላይ መተው ወይንም ስብሰባ መድረክ ላይ ቁጭ ብለው እራሳቸውን፥ አላማቸውን / ምን ሊያደርጉልን እንዳሰቡ/፥ ይንገሩን፥ ከዛ ደሞ በአንድነት ተቀራርበው ሰርተው ያሳዩን፥

ይህ ነገር ከዚህ በኋላ ግድ ነው፥፥ አይ አይሆንም እኔ ብቻዬን ነው የምሰራው፥ ደስ ሲለኝ ብቻ እዛ የፈረደበት ዌብሳይት ላይ ወይንም ብሎግ ላይ መግለጫ ብቻ ነው የማወጣው የሚሉ ካሉ፥ በሃገር ስም የሚቀልዱ ካሉ፥ እነሱም ከወያኔ እኩል ግዜው ሲደርስ ተጠያቂ መሆናቸው አይቀርም፥

በቃን ወያኔም ሆነ 80 የተቃዋሚ ድርጅት መሮናል!

Meleket Radio ቆይታ ከከፍተኛ አሰልጣኝና አብራሪ ካፖቴን ተሾመ ተንኮሉ ጋር

Friday, May 16, 2014

Freeing Ethiopia's Zone 9 Bloggers











Freeing Ethiopia’s Zone 9 Bloggers

Nine bloggers and journalists, four of them Global Voices members, are currently being detained in Ethiopia because of their work. Who are the Zone 9 bloggers? What can supporters do to push for their release? Join us this Friday as we talk with Ethiopian blogger and Zone 9 member Endalk, along with Advox staff and other guests about this important case.

Sunday, May 4, 2014

Amnesty for asylum seekers in Norway on the 200th years of celebration day of the Norwegian Constitution on 17th may 2014



Gedion D. 
 
Make the day beautiful

This is the best opportunity for Norway

It's all  about forgiveness, love, 

Nothing to lose 


The Norwegian Constitution of May 1814 is the oldest European constitution that is still in use, and the second oldest in the world – behind the American, by which it was inspired. On May 17th this year, we celebrate its bicentenary.

The celebration is an opportunity to shed light on:

  • Norway’s historical and international role in the development of democracy and law.
  • Issues concerning human rights, freedom of speech, gender and equality.
  • Smaller nations’ right to independence with respect to the influence of major countries whose decisions and actions have ramifications far beyond their own borders.
  • The constitution was a symbol of independence from Norway’s neighboring countries.

What Norway and Norwegians can do for the asylum seekers who fled from their countries regarding  luck of democracy and law, human right abuse, freedom of speech, and equality.

·         Asylum Seekers who escaped from torture, prison, intimidation, sexual abuse, and many other reasons.

  • ·         Asylum Seekers who have been living in Norway for more than decades.

  •        Asylum seekers who have been working and paying taxes to Norway for many years.

  •               Asylum seekers who have been established a family and even some of them bought a house.

  •          Children who have been born and grow up in Norway

  •          Asylum seekers who needs a medical treatment but couldn`t get it.