Wednesday, April 1, 2015

WEALTH AND FREEDOM IN ETHIOPIA (THE WALL STREET JOURNAL)


(The Wall Street Journal) As Ethiopia opens its economy to western investors, its political system is becoming more closed, human rights organizations say.


Tuesday, January 6, 2015

Diktaturens Fångar

Svensk dokumentar. Dei svenske journalistane Martin Schibbye og Johan Persson blei tatt da dei forsøkte å ta seg ulovleg inn i den stengde etiopiske delstaten Ogaden. I fire dagar blei dei haldne fanga og tvinga til å vere med i ein film som skulle brukast som bevis mot dei. Avhøra var tøffe, og etter lang tid blei dei dømde til 11 års fengsel av ein etiopisk domstol. 

http://tv.nrk.no/program/KOID27002013/fanga-i-etiopia

Amazing and touching potery by Meron Getnet - Hagere

Thursday, December 25, 2014

Ethiopian short Comedy film

ሊታይ የሚገባው አጭር ፊልም፥

ጥሩ ነው ጅምሩ፣ ሁሌ ልማቱ፥ መንገዱ፥ ትራንስፎርሜሽኑ እያሉ ከማደንቆር አንዳንዴም እውነትን መናገር ግድ ይላል፥፥




Thursday, October 9, 2014

Abune Elias Interview By Zewdu Mengiste.Lucy Radio


''ሀገሪቷን ለመምታት ሲሉ መጀመርያ ቤተ ክርስቲያኗን መምታት አለባቸው ይሄ ነው ዓላማው ለእዚህም ከውስጡ ሊገዙ ይፈልጋሉ'' አቡነ ኤልያስ (ቪድዮ)

 አቡነ ኤልያስ -
        - በአቡነ ተክለሃይማኖት ፕትርክና ዘመን የፓትራሪኩ ልዩ ፀሐፊ ሆነው አገልግለዋል፣
        - በኬንያ፣ዑጋንዳ፣ጅቡቲ እና በበርካታ የዓለም ክፍሎች የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን ተክለዋል፣እንድትስፋፋ ደክመዋል፣
         - በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘመን ጀምረው እስካሁን በሕይወት ላይ ካሉት አባቶች ውስጥ የቀሩት ናቸው፣
         - በሀገር ቤት አሁንም በጵጵስና ማዕረግ ካሉት እንደ አቡነ ገሪማ ያሉትን ምንኩስና የሰጡ እሳቸው ናቸው።

አቡነ ኤልያስ ከሉሲ ራድዮ አዘጋጅ ዘውዱ መንግስቱ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ -

Tuesday, September 30, 2014

Shots fired outside Ethiopian Embassy

WASHINGTON – Shots were fired outside the Embassy of Ethiopia in D.C. on Monday afternoon. Fox News: ESAT TV an Ethiopian television network caught the shooting on camera while they were covering a protest at the embassy.
 
It happened around 12:15 p.m., according to the U.S. Secret Service.
Officers responded immediately after hearing reports of shots being fired, and they detained and questioned an Ethiopian guard who works at the embassy. He is believed to have fired the shots.
An Ethiopian television network caught the shooting on camera while they were covering a protest at the embassy. FOX 5’s Maureen Umeh has been told similar anti-government protests happen frequently here and are usually peaceful. However, some protesters went onto embassy grounds on Monday and taunted the guard. He responded by firing warning shots, one of which struck a woman’s car and shattering her front window.

No injuries were reported.
The Embassy of Ethiopia is located at 3506 International Drive, NW.

Tuesday, July 15, 2014

ቅን መሆን ካልቻልክ ፤ ቅንቅን ከመሆን ተቆጠብ !! ካልሆነ ዋጋ ትከፍላለህ ,,,

ቅን መሆን ካልቻልክ ፤ ቅንቅን ከመሆን ተቆጠብ !!
ካልሆነ ዋጋ ትከፍላለህ ,,, የሚለው አባባል በደንብ መስተዋል ያለበት ነጥብ አለው፣ ተመችቶኛል፥

በአሁኑ ሰአት አሸባሪውን የወያኔ መንግስት ለመጣል በኢትዮጵያ አንድነት፥ እኩልነት፥ ፍትህ፥ ዲሞክራሲ እና ነፃነት ስም ላለፉት 23 ምናምን አመታት፥ ምናልባትም ከዛ በላይ በአንድነት ስም የሚታገሉ፥ ወይም ለኢትዮጵያ ህዝብ እንሰራለን የሚሉ በጣም ብዙ ከብዙም ብዙ የፖለቲካ ድርጅቶች እንዳሉ ይታወቃል፥

ይሁን እንጂ አላማቸው ለሃገራችንና ለወገናችን ከሆነ፥ ወያኔን አባረው ስልጣንን ለህዝብ ማስረከብ ከሆነ፥ ለምን አብረው በሚስማሙባቸው ነጥቦች ላይ ብቻ እንኳን ለመስራት ተሳናቸው፥ ?

እንደውም አሁን አሁን በስሜ እየነገዱ ሁሉ ያለ ነው የሚመስለኝ፥ ወይንም በቃ ለሆቢ ይመስላል፥

ሌላው አስጊው ነገር ደሞ ትንሽ ማህበረሰብ ወስጥ ሁሉንም አቻችሎና ተስማምቶ መስራት ሳይቻል፥ የሚፈለገው ስልጣንስ ቢመጣ ምን ሊፈጠር እንደሚችል መገመት አያስቸግርም፥፥

ስለዚህ ምን መደረግ አለበት?

በአንድነት ስም ተደራጅተው፥ በኢትዮጵያ ስም ተደራጅተው ግን እርስ በእርስ እየተወነጃጀሉ፥ አንዱ ያንዱን ስራ ለማበላሸት እየታገለ፥ / ወይም በፖለቲካ ቋንቋ እየተጠላለፈ/  እስከመቼ.....

መሮናል....መሮናል......መሮናል.....በቃ....በቃ......በቃ......

በሃገር ቤትም ሆነ በውጭ ተደራጅተው ያሉ አካላቶች እንደ ኢሳት ያሉ የህዝብ ሚዲያዎች ላይ መተው ወይንም ስብሰባ መድረክ ላይ ቁጭ ብለው እራሳቸውን፥ አላማቸውን / ምን ሊያደርጉልን እንዳሰቡ/፥ ይንገሩን፥ ከዛ ደሞ በአንድነት ተቀራርበው ሰርተው ያሳዩን፥

ይህ ነገር ከዚህ በኋላ ግድ ነው፥፥ አይ አይሆንም እኔ ብቻዬን ነው የምሰራው፥ ደስ ሲለኝ ብቻ እዛ የፈረደበት ዌብሳይት ላይ ወይንም ብሎግ ላይ መግለጫ ብቻ ነው የማወጣው የሚሉ ካሉ፥ በሃገር ስም የሚቀልዱ ካሉ፥ እነሱም ከወያኔ እኩል ግዜው ሲደርስ ተጠያቂ መሆናቸው አይቀርም፥

በቃን ወያኔም ሆነ 80 የተቃዋሚ ድርጅት መሮናል!

Meleket Radio ቆይታ ከከፍተኛ አሰልጣኝና አብራሪ ካፖቴን ተሾመ ተንኮሉ ጋር