Tuesday, February 2, 2016

ESAT Professor Berhanu Nega speech January 31 2016 Silver spring MD USA

Prof. Berhanu Nega’s Washington D.C. Full Speech

Patriotic Ginbot 7 Chairman Prof. Berhanu Nega’s speech in Washington D.C. (January 31, 2016 — ESAT Video).

Saturday, January 16, 2016

Welkait Tegede has always been indigenous Amara's Land not Tigray's.

ወልቃይት አምርሯል “ትግሬ አይደለንም፣ አማራ ነን” ብሏል


ህወሓት (ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ) የአማራ ብሄረሰብ ተወላጆች የሚኖሩበትን የወልቃይት-ጠገዴን ለም መሬት ወደ ትግራይ ክልል በጉልበት ከጠቀለለ ጀምሮ የወልቃይት ነዋሪ የአማራ ብሄረሰብ አባላትን በግድ ትግሬ የማድረግ ዘመቻ ሲያከናውን ኖርዋል። በርካታ ከህወሓት ሰራዊት በጡረታ የተገለሉ የትግራይ ተወላጆች በወልቃይት ኑሮ እንዲመሰርቱ ተደርጓል። (ይህ የሚደረገው በወልቃይት የትግራይ ተወላጆችን ቁጥር ለማብዛት ነው)።
በወልቃይት ህፃናት በግድ ትግርኛ ቋንቋን ብቻ እንዲናገሩ ይገደዳሉ፣ የወልቃይት ሴቶች በግድ የትግራይ ተወላጆችን እንዲያገቡ ይገደዳሉ፣ የወልቃይት ሴቶች ከሀገራቸው የወልቃይት ወንድ ጋር ጋብቻ እንዳይፈጽሙ ይደረጋል (ጋብቻ የፈጸሙትም ትዳራቸውን እንዲያፈርሱ ይደረጋል)፣ የወልቃይት ሴቶች ከሀገራቸው ወንዶች ጋር የፈጸሙትን ትዳር አናፈርስም ካሉ ለህክምና ወደ ጤና ጣብያዎች በሚሄዱበት ወቅት ልጅ እንዳይወልዱ (መሀን) የሚያደርግ መድሃኒት እንዲወጉ ይደረጋል። እነዚህን ኢሰብአዊ ድርጊቶች የተቃወሙና ህወሓቶች ያልወደዷቸው በርካታ የወልቃይት-ጠገዴ አማሮች በግፍ ተገድለዋል፣ አንዳንዶችም ጠመንጃ አንስተው ህወሓትን ሲፋለሙ ኖረዋል አሁንም ብዛት ያላቸው የወልቃይት አማሮች በአርበኝነት ተግባር ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ።
የወልቃይት ነዋሪዎች ይህንን ሁሉ ኢሰብአዊ ድርጊት ተቋቁመው ኖረው ነው አሁን በቃ እያሉ ያሉት።
የወልቃይት ነዋሪዎች በተቀናጀ መልኩ ወደ አማራ ክልል ተወካዮቻቸውን በመላክ ህዝብ በተሰበሰበበት “እኛ ወልቃይቶች አማሮች ነን፣ ወልቃይትም በአማራ ክልል ስር መሆን አለበት፣ ወልቃይት-ጠገዴ በትግራይ ክልል ስር እንዲሆን የተደረገው አላግባብ ነው፣ ስለዚህም የአማራ ክልል ባለስልጣኖች እና የአማራ ህዝብ ችግራችንን ተረድተው ወልቃይት በአማራ ክልል ስር እንዲሆን እርዳታችሁን እንፈልጋለን” ሲሉ ደጋግመው ተናገሩ።
በህወሓት ተላላኪነት የሚታወቁት የብአዴን ባለስልጣናት እና ካድሬዎች ሰሞኑን ከህወሓት የተሰጣቸውን ቀጭን ትዕዛዝ ይዘው ወደ ወልቃይት አምርተዋል፣ ባለስልጣናቱ ዋነኛ አላማቸው አድርገው የያዙት የወልቃይት ነዋሪዎችን በማግባባትና ይህም አልሰራ ሲላቸው በማስፈራራት በግድ ትግሬዎች ናችሁ አምናችሁ ተቀበሉ የሚል መልእክት አዘል ህወሓታዊ ትእዛዝን ማስፈጸም ነው።
አቶ ግደይ የሚባለው የዳንሻ ወረዳ አስተዳዳሪ የወልቃይት አማሮችን አንገት ለማስደፋት ይመስላል በመሀይም አንደበቱ እንዲህ ሲል ተደምጧል፣
“የወልቃይት-ጠገዴ ወጣቶች አማርኛ ቋንቋን የተማራችሁት ከአዝማሪ ነዉ፣ እናንተ ትግሬዎች ናችሁ…”
የወልቃይት-ጠገዴ ነዋሪዎች በተለይም ወጣቶቹ ግን ካነሷቸው ጥያቄዎች የማፈግፈግ ስሜት አልታየባቸውም። ይልቁንም ዛሬ ጥር 4 ቀን 2008 በይደር ተይዞ ቆይቶ በዳንሻ የተደረገው ስብሰባ ወጣቶቹ “የወረዳውም ሆነ የከተማው አስተዳዳሪና ባለስልጣኖች በተደጋጋሚ ማንነታችንን የሚያንቋሽሹ፣ ወጣቶችን የሚደበድቡ እና የሚያስደበድቡ በመሆናቸው፣ አንዳንዶቹም በግድ ትግሬዎች ናችሁ በማለት ማንነታችን ለመፋቅ ሲሞክሩ የነበሩ በመሆናቸው፣ አልማዝ ገብሬ የተባለች አድርባይ ቤት ለቤት እየዞረች ሴቶችን ‘ትግሬ ነን በሉ’ በማለት ስትቀሰቅስ የነበረች በመሆኗ… በአጠቃላይ አመራሩ እኛን የመምራት ብቃት ስለሌለው የበላይ አለቆቻችሁ መጥተው ያነጋግሩን”። በማለት ስብሰባው እንዲበተን ሆኗል

Wednesday, November 4, 2015

ጉዳያችን Gudayachn www.gudayachn.com: የአቶ ኃይለማርያም ንግግር ከኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም የመጨረሻ ቀናት ንግግሮች...

ጉዳያችን Gudayachn www.gudayachn.com: የአቶ ኃይለማርያም ንግግር ከኮ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም የመጨረሻ ቀናት ንግግሮች...: የአቶ ኃይለማርያም ንግግር ከ/ል መንግስቱ ኃ/ማርያም የመጨረሻ ቀናት ንግግሮች ጋር ይመሳሰላሉ እንግዲህ ወደ መጨረሻው መጀመርያ ላይ ሲደረስ ንግግሮች እንዲህ ናቸው።አቶ ኃይለ ማርያም ደከማቸው፣ሰለቻቸው እናም...

Wednesday, April 1, 2015

WEALTH AND FREEDOM IN ETHIOPIA (THE WALL STREET JOURNAL)


(The Wall Street Journal) As Ethiopia opens its economy to western investors, its political system is becoming more closed, human rights organizations say.


Tuesday, January 6, 2015

Diktaturens Fångar

Svensk dokumentar. Dei svenske journalistane Martin Schibbye og Johan Persson blei tatt da dei forsøkte å ta seg ulovleg inn i den stengde etiopiske delstaten Ogaden. I fire dagar blei dei haldne fanga og tvinga til å vere med i ein film som skulle brukast som bevis mot dei. Avhøra var tøffe, og etter lang tid blei dei dømde til 11 års fengsel av ein etiopisk domstol. 

http://tv.nrk.no/program/KOID27002013/fanga-i-etiopia

Amazing and touching potery by Meron Getnet - Hagere

Thursday, December 25, 2014

Ethiopian short Comedy film

ሊታይ የሚገባው አጭር ፊልም፥

ጥሩ ነው ጅምሩ፣ ሁሌ ልማቱ፥ መንገዱ፥ ትራንስፎርሜሽኑ እያሉ ከማደንቆር አንዳንዴም እውነትን መናገር ግድ ይላል፥፥




Thursday, October 9, 2014

Abune Elias Interview By Zewdu Mengiste.Lucy Radio


''ሀገሪቷን ለመምታት ሲሉ መጀመርያ ቤተ ክርስቲያኗን መምታት አለባቸው ይሄ ነው ዓላማው ለእዚህም ከውስጡ ሊገዙ ይፈልጋሉ'' አቡነ ኤልያስ (ቪድዮ)

 አቡነ ኤልያስ -
        - በአቡነ ተክለሃይማኖት ፕትርክና ዘመን የፓትራሪኩ ልዩ ፀሐፊ ሆነው አገልግለዋል፣
        - በኬንያ፣ዑጋንዳ፣ጅቡቲ እና በበርካታ የዓለም ክፍሎች የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን ተክለዋል፣እንድትስፋፋ ደክመዋል፣
         - በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘመን ጀምረው እስካሁን በሕይወት ላይ ካሉት አባቶች ውስጥ የቀሩት ናቸው፣
         - በሀገር ቤት አሁንም በጵጵስና ማዕረግ ካሉት እንደ አቡነ ገሪማ ያሉትን ምንኩስና የሰጡ እሳቸው ናቸው።

አቡነ ኤልያስ ከሉሲ ራድዮ አዘጋጅ ዘውዱ መንግስቱ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ -

Tuesday, September 30, 2014

Shots fired outside Ethiopian Embassy

WASHINGTON – Shots were fired outside the Embassy of Ethiopia in D.C. on Monday afternoon. Fox News: ESAT TV an Ethiopian television network caught the shooting on camera while they were covering a protest at the embassy.
 
It happened around 12:15 p.m., according to the U.S. Secret Service.
Officers responded immediately after hearing reports of shots being fired, and they detained and questioned an Ethiopian guard who works at the embassy. He is believed to have fired the shots.
An Ethiopian television network caught the shooting on camera while they were covering a protest at the embassy. FOX 5’s Maureen Umeh has been told similar anti-government protests happen frequently here and are usually peaceful. However, some protesters went onto embassy grounds on Monday and taunted the guard. He responded by firing warning shots, one of which struck a woman’s car and shattering her front window.

No injuries were reported.
The Embassy of Ethiopia is located at 3506 International Drive, NW.