Monday, January 28, 2013

ESAT Tikuret Ethiopia Interview With Aba Amehaeyesus Ethiopia

አባ አምሃ እየሱስ ማብራርያ በኢሳት ትኩረት ዝግጅት ስለ የወያኔ መጫወቻ ስለሆነችው የኦርቶዶስ ሃይማኖታችን ሲኖዶስ ያብራሩት ማብራሪያ በውነት ወድጄዋለው፥፥ 

በአሁኑ ግዜ በኢትዮጵያችን ውስጥ ያሉት የሃይማኖት አባት ተብዬዎቻችን ከነፍሳቸው ይልቅ ለስጋቸው፥ ከኢትዮጵያ ህዝብ ይልቅ ወያኔዎችን ማገልገል ሥራዬ ብለው ይዘውታል፥፥

ብቻ ምን አለፋችው ሳያቁት ቀርተው ሳይሆን እያወቁ፥ ለሆዳቸው ስለተገዙ ብቻ ሃይማኖታችንን እና አገራችንን እያፈራረሱ ይገኛሉ፥፥

ወራዳ ሁላ፥

1 comment:

Anonymous said...

This is a true man. I love the way he speak he speak true about our church he is right every word.