Thursday, October 3, 2013

ይህ ትውልድ ለወያኔ ቀኑ ሲደርስ ፍም እሳት ነው!

ለስምንት አመታት በሐገራችን ምንም አይነት ተቃውሞ ሰልፎችን ማድረግ በገዢው መንግስት ተከልክሎ የነበረ ቢሆንም እገዳውን ሰብረው ህገ መንግስቱ በሚፈቅድላቸው መብት መሰረት ተጠቅመው ብሶታችንን ላሰሙልን ለጀግኖች ወገኖቻችን ይሆን ዘንድ ይህንን ምስል ማስታወሻ አዘጋጅቼዋለሁ።
እምቢ እምቢ እምቢ በል
ከእስክንድር ኖርዎይ

Sunday, September 29, 2013

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!

ኢትዮጵያዊ ታጋሽ እንጂ ፈሪ አደለም፥
ኢትዮጵያዊ ሁልግዜም ነፃነቱን ተቀብሎ እንጂ ሰቶ አያቅም፥፥

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!



Monday, September 9, 2013

የሐምሌ ጨረቃ! ከአንዱዓለም አራጌ ዋለ (አንድነት ም/ሊቀመንበር ከቃሊቲ ማጎሪያ) ክፍል አንድ

ከጉልበተኞች ጠመንጃ የሚወጣ ጥይት ስጋን እንጂ እምነትን ሊገድል እንደማይችለው ሁሉ፣ ከቤተሰብና ወዳጅ ዘመድ ተነጥሎ ቅዝቃዜ በዋጠው ጠባብ ክፍል ውስጥ መታሰርም አካልን እንጂ ምናብን (ህልምን) ሊያስር የሚችልበት ጉልበት የለውም፡፡ ከቶስ እንደምናብ ሜዳውን፣ ተራራውን፣ ቁልቁለቱን፣ ዳገቱን፣ ሸለቆውን፣ ኮረብታውን በሰከንድ ክፍልፋዮች ከብርሃን ፈጥኖ በመምዘግዘግ ያለመዛነፍ ያሰበበት የሚደርስ ምን ኃይል አለ? ከጠባቧ ክፍል ውስጥ ‹‹ድርሻህ›› ተብላ በተሰጠችኝ 90 ሴንቲ ሜትር ላይ ቀሪ ህይወቴን አሳልፍ ዘንድ በግፍ ፍርድ ብታሰርም ዕረፍት ለማያውቀው ምናቤ ገለታ ይድረሰውና ይዞኝ ይከንፋል፤ ወደ ምፈልገው አድርሶ ይመልሰኛል፡፡


አንዳንዴ ከጁፒተር ማዶ ያሉ ተንሳፋፊ ዓለማቶችን ቢያስቃኘኝም፣ አብዛኛውን ጊዜ ግን በሀገሬ ሰማይ ስር በጥቅጥቅ ደመና ላይ አንሳፎ ታላላቅ ወንዞቿን፣ ሃይቆቿን፣ የተንጣለሉ መስኮቿንና ሰማይ ጥግ የሚደርሱ ተራሮቿን በመንፈስ ያስጐበኘኛል፡፡ በተራሮቿ ግርጌና በመስኮቿ እምብርት ላይ ችምችም ብለው የተሰሩ ጐጆ ቤቶችንና በውስጣቸው ለሺ ዓመታት በፍቅር የኖሩ ደሃ ኢትዮጵያውያንን እንደጓደኞቻቸው ከሚመለከቷቸው የቤት እንስሳቶቻቸው ጋ ይታዩኛል፡፡ በየከተሞቹ ከድህነትና ከአፈና ጋር ግብግብ የገጠሙ፣ ከድህነትና ከፖለቲካ አፈና ነፃ ለማውጣት በዓለም ዙሪያ የተበተኑ ወገኖቼን ሳይቀር በአይነ- ህሊና ያስጎበኘኛል፡፡ አንዳንዴ ውሸትን እንደብልህነት፣ አፈናን እንደ አገዛዝ ስልት የወሰዱ አሳሪ ወንድሞቼና እህቶቼ የህሊና ጓዳ ውስጥ ይዞኝ ዘው ይልና ያረበበውን እብሪት፣ ፍርሃት፣ ጭንቀት፣ እርስ በእርስ የሚላተሙ ሃሳቦቻቸውን ፍልሚያ… ያሳየኛል፡፡
እነዚህ ምን አይነት ኢትዮጵያውያን? ምን አይነትስ ወላጆች ናቸው? ብዬ ራሴን እጠይቃለሁ፡፡ የምናብ ፈረስ ጋልቤ የምጐበኘው የዚህን ዘመን ክንዋኔ ብቻ ሳይሆን የተደራረበውን የዘመን ጉም እየጠራረጉ ያለፉ አያሌ ዘመናትን ወደ ኋላ አስጉዞ ያሳየኛል፡፡ የኢትዮጵያን የከፍታ ዘመናት፡- አክሱምን፣ ላሊበላን፣ ጐንደርን፣ ያልዘመርንለትን የገዳ ዴሞክራሲ ስርዓትንና ሌሎች የጥንት ስልጣኔዎችን በብላሽ ያስኮመኩመኛል፡፡ የኢትዮጵያን የዳር ድንበር ነፃነት ለማስከበር አባቶቻችን ያደረጓቸውን የጀግንነት ውሎዎች በተለይም የጀግንነታችን ማማና የጥቁር ህዝብ ሁሉ ኩራት የሆነውን የአድዋን ጦርነት ደጋግሜ አየዋለሁ፡፡ አድዋና መሰል የጀግንነት ማማዎች ላይ ቆሜ ኢትዮጵያውያን በየቀያቸውና በየዘመኑ ሰብዓዊ ክብራቸው ተረግጦ፣ በጭቆና አዘቅት ውስጥ ወድቀው ሲዘቅጡ ይታዩኛል፡፡ አንዳንዴ ኢትዮጵያውያን ሰብዓዊ ልዕልናቸውንና ነፃነታቸውን ለመጐናፀፍ ያደረጉትን ትግል ያሳየኝና መንፈሴን ያበረታዋል፡፡
ታሪክ እንደሚዘክረው ከኋላ ቀሩ የፊውዳል አገዛዝ ነፃ ለመውጣት (በትክክል ወዴት ያመራ እንደነበር መናገር ባይቻልም) የመጀመሪያ አብሪ ጥይት የተተኮሰችው የ1953ቱ የእነ ጄኔራል መንግስቱና ገርማሜ ንዋይን የመፈንቅለ-መንግስት ሙከራ በተደረገበት ዕለት ነው፤ አቤት! እርሱን ተከትሎ የተሻለ ንቃት ያለው ኢትዮጵያዊ በሙሉ ‹‹ሕዝባዊ መንግስት›› ለመመስረት ያሳየው እንቅስቃሴ! የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ለዓመታት የሞቱለት፣ የተጋዙለት፣ የተደበደቡለት፣ የተሰደዱለት… ሰላማዊ ትግል እና ያነሷቸው ጥያቄዎች ጆሮዬ ላይ ደጋግመው አስተጋብተዋል፡፡ በወቅቱ የዘውዳዊ ስርዓት ገበሬዎች፣ ተማሪዎች፣ ሰራተኞችና ልዩ ልዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ተቃውሞአቸውን በሰላማዊ መንገድ አሰምተው፣ በሰላም ወደ ቤታቸው እንዲገቡ የነበረውን ትዕግስት አሁን ካለው ሁኔታ ጋር ባነፃፀርኩት ቁጥር እንደ አዲስ እደመምበታለሁ፡፡ ንጉሳዊውን ስርዓት በመቃወም ተደጋጋሚ ሰልፎች ላይ ይሳተፉ የነበሩት እና ዛሬ ለድል የበቁት የቀድሞዎቹ ተማሪዎች፣ የአሁኖቹ ገዥዎች የትምህርት ነፃነትን ከመርገጣቸውም በላይ ቅሬታ በተነሳ ቁጥር የተማሪዎች መኝታ ቤት ድረስ በመዝለቅ ደም ማፍሰሳቸውን ሳስብ፤ ለተቃውሞ አደባባይ የሚወጡ ንፁሃን ላይ ከውሃ ይልቅ ጥይት ማዝነብ የሚቀናቸውና ተቃዋሚዎቻቸውን በውሸት ድሪቶ ዘብጥያ የሚያወርዱ አምባገነኖች መሆናቸውን ሳስብ የማይፈታ እንቆቅልሽ ይሆንብኛል፡፡
ዘውዳዊ ስርዓቱን የተቃወሙ ሰዎች ከነገስታቱ በላይ ከዘመን ጋር የማይዘምኑ፣ ከአፈሙዝ ጋር የተጋቡ እንዴት ሊሆኑ ቻሉ? የሚል ጥያቄ አነሳለሁ፡፡ የምናብ ፈረሴ ኢትዮጵያውያን ወደዚህ ዓለም በመጣሁበት ሰሞን ከነበረው የጭቆና አገዛዝ ነፃ ለመውጣት አልመው ወደ ከፋ የአምባገነንነት ገደል የወደቁበትን የእልቂትና የዋይታ አብዮት እየደጋገመ ያስቃኘኛል፡፡ በተፋላሚዎች መካከል የርዕዮተ-ዓለም ልዩነት ባይኖርም አፈ-ሙዝን በአፈ-ሙዝ ለማሸነፍ የተደረገው ደም መፋሰስና ወንድም በወንድሙ አስከሬን ላይ ቆሞ የፎከረበት የእርስ በርስ ጦርነትም ሌላኛው እረፍት የሚነሳው ጉዳይ ነው፡፡ ህወሓት/ኢህአዴግ የግፍ ቋት የነበረውን ደርግ በኢትዮጵያ ሕዝብ ድጋፍ አሸንፎ በድል አድራጊነት ወደ ምኒሊክ ቤተ-መንግስት ሲገባ ሌላ የግፍ ቋት ይሆናል ብለው ያልጠበቁ አያሌዎች ነበሩ፡፡ ረጅሙ የመከራ ሌሊት መልሶ ላይጨልም ነግቷል ብለው ለተሻለ ነገር የተዘጋጁ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ትንሽ የሚባል አልነበረም፡፡ በአሁኑ አገዛዝ ከቀደሙት ህገ-መንግስታት የተሻለ ህገ-መንግስት ቢፀድቅም ቃልና ተግባር ሳይገናኙ ይኸው 22 ዓመታት አልፈዋል፡፡
እነሆም የሌላ ዙር የአፈና ሰለባ ሆኜ ወደምማቅቅበት እስር ቤት የምናቤ ፈረስ መልሶ አደረሰኝ፡፡ ሌላ ዙር እስር፣ ሌላ ዙር አፈና፣ ሌላ ዙር የህፃናት ለቅሶ፣ ሌላ ዙር የወላጆች ሰቆቃ፣ ሌላ ዙር ውርደት፣ ሌላ ዙር የአጤዎች ቀረርቶ፣ ሌላ ዙር የህዝብ እንባ፣ ሌላ ዙር… ባለንበት መርገጥ ቀጥለናል፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝብ የከበረና ከፍ ያለ መስዋዕትነት በመክፈል የዳር ድንበር ነፃነቱን ማስከበር ቢችልም በአገሩ ሰብዓዊ ክብሩንና ነፃነቱን ከራሱ ገዢዎች አስከብሮ መኖር የቻለበት ዘመን የለም፡፡ አንዴ ሞቅ ሌላ ጊዜ ቀዝቀዝ እያለ የቀጠለው የኢትዮጵያ ህዝብ የነፃነት ትግል በድቅድቁና ዝናባማው የሐምሌ ጨለማ የምትወጣውን ‹‹ጨረቃ›› ይመስላል፡፡ በተለይ የኤሌክትሪክ ብርሃን በሌለበት የገጠሩ የሀገራችን ክፍል የልጅነቱን የመጀመሪያ ዓመታት እንደእኔ ላሳለፈና የኢትዮጵያን የፖለቲካ ትግል በአንክሮ ለተከታተለ ሁሉ ስርዓቱና ጨረቃዋ የአንድ አባት ልጆች ይሆኑበታል፡፡ የሐምሌ ወር ጨለማ ጥቁር ነው፡፡ እንደግድግዳ ፊት ለፊት ቆሞ ነፍስን ያስጨንቃል፡፡ ጫፉ የማይታይ የጥላሸት ቁልል ይመስላል፡፡ ከጨለማው መደቅደቅ የተነሳ በቅርብ እርቀት ያለ ቁስን እንኳን ለመለየት የሚያስችል ብርሃን የለም፡፡ ወደሰማይ ለሚያንጋጥጥም በጥቁር የደመና ከል የተጋረደ ነው፡፡ በዚህ መሃል ግን ህልቆ መሳፍርት ለሌላቸው ዘመናት የሐምሌ ወርን እየጠበቀች እየደጋገመች የምትወጣው ጨረቃም ወቅቷን ጠብቃ መውጣቷን አላቋረጠችም፡፡ ከአንድ ጥቁር የደመና ኮረብታ ወደሌላው ስትወረወር ለቅፅበት ትንሽ ብርሃን ብትፈነጥቅም ምድሩን እንደቡልኮ የሸፈነውን ድቅድቁን ጨለማ ሰንጥቆ ለማለፍ የሚችል የብርሃን ፍንጣቂ በመልቀቅ የጨለማውን ሀይል መግፈፍ የሚችል አቅም የላትም፡፡ እንዲያውም በብርሃን ጅረት የተሞላው መላ አካሏ በጨለማው ፅልመት ጠልሽቶና ከጨለማው ጋር ተመሳስሎ ይታያል፡፡ የሐምሌ ጨረቃ ወይ ድቅድቁን አትገፋ፣ ወይም የሐምሌን ወር አትዘል በየዘመኑ፣ በየአመቱ ፍሬ አልባ ዑደቷን ቀጥላለች፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ትግልም እንዲሁ፡፡ እንደ ሐምሌ ጨረቃ ሁሉ የኢትዮጵያ ሕዝብም የሀገሩን የህላዌ እድሜ ያህል ከጭቆናው ሌሊት ጋር በየወቅቱ ግብግብ ይገጥማል፡፡ በተለይም ከ1953 ዓ.ም ወዲህ ያሉት 50 ዓመታት ህዝባችን ከአብራኩ ከወጡ አምባገነን ገዥዎች መዳፍ ነፃ ለመውጣት ተደጋጋሚ ትግል አድርጓል፡ ፡ አሁንም እያደረገ ነው፡፡ ይሁን እንጂ የሰብዓዊ ልዕልናው ባለቤት ለመሆን የሚያስችለውን የተጠና፣ በከፍተኛ የኃላፊነት ስሜት የሚመራና ህዝብ የራሱ ያደረገው የፀና ሰላማዊ ትግል በማድረግ ለውጤት አልበቃም፡፡
ለምን? በረጅሙ የሀገራችን ታሪክ የሀገርን ዳር ድንበር ማስከበርን የመሳሰሉ ገንቢ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ፣ ፍልስፍናዎች ማዳበር የመቻላችንን ያህል፤ በሌላ መልኩም አሉታዊ የሆኑ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ ፍልስፍናዎች እንዳዳበርን መረዳት ይቻላል፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች ፖለቲካዊ መስተጋብራችን የተፋለሰ እንዲሆን አስተዋፆ አድርገዋል፡፡ በተለይም ከዘመነ-መሳፍንት በኋላ ያለውና በዚያ ዘመን የፖለቲካ ብሒል የተቃኘው ፖለቲካዊ ፍልስፍናችን ከምህዋሩ የወጣ ነው፡፡ በአመዛኙ በፍርሃት፣ በአድርባይነትና በጊዜያዊ ጥቅም የተለወሰ ፍርሃት፣ የማያምኑበትን መናገር፣ በአርምሞ ማሳለፍ፣ ያልሆነውን ሁነን መታየት፣ ነገሮችን በሚስጥር መያዝ፣ ተጠራጣሪነትና በውል ባልታሸ ሁኔታ እራስን ማዕከል ያደረገ አስተሳሰብ ማራመድ የመሳሰሉትን ለአብነት ያህል ማንሳት ይቻላል፡፡ በየዘመኑ የሚነሱ አምባገነኖችና የጎበዝ አለቆች ጥላ ስር ለመጠለል መሞከር እነርሱን አይነኬ አድርጐ መቁጠር እራስን ፍፁም አቅመ-ቢስ አድርጐ መረዳት ለገዥዎች ማሸርገድና ቅዳሴ-ማህሌት መቆም አያሌ ኢትዮጵያውያን በየዘመኑ እንደ ፖለቲካ-ጥበብ የሚቆጥሩት አካሄድ ነው፡፡ ይህም ሁሉ በጥልቅ አስተሳሰብና ከዚያም በሚመነጭ እምነት ላይ ቢመሰረት ችግር አልነበረውም፡፡ የተሳሳተ እምነት በማንገብ የጨለማ አገዛዞችን የነፃነት ንጋት ናቸው ብለው የሚዘምሩ፤ በረሃብ ስንሞት በቁንጣን ነው ብለው ሊያሳምኑን የሚዳዳቸው፤ የአገዛዞች ዋልታና ማገር የሆኑ ኢትዮጵያውያንን በየዘመኑ አይተናል፡፡ እያየንም ነው፡፡
ከዘመናት የአፈና አገዛዝ ነፃ ልንወጣ ይገባናል ብለን የምንታገል ወገኖች እንደመኖራችን ሁሉ፤ አገዛዙ የፀሐይ መውጫ ምኩራብ ነው ብለው የሚያምኑ ወገኖች እምነታቸውን ያራምዱ ዘንድ መብታቸው ነው፡፡ ከስሜታዊነት በፀዳ መልኩ ጨለማው በእርግጥም ጨለማ መሆኑን አይኖቻቸውን ገልጠው እንዲያዩና እንዲመለሱ ማድረግ ይገባል፡፡ ሞታችን ከጨለማው ጋር ነው ብለው በጨለማው አካልነታቸው መቀጠል የሚፈልጉ ከሆነ ደግሞ ታግሎ ማሸነፍና እነርሱም ከጨለማ ነፃ እንዲወጡ ማድረግ ነው፡፡ ከባዱ የቤት ስራና እስከአሁንም ነፃነት ከእኛ እንዲርቅ ትልቁን አስተዋፆ እያበረከተ ያለው ከፍተኛ ቁጥር ያለው ‹‹መሃል ሰፋሪው›‹› ኢትዮጵያዊ ይመስለኛል፡፡ እውነቱን ለመናገር በፖለቲካ ትግል ባሳለፍኳቸው ጥቂት ዓመታት ከባዱ ፈተና የገጠመኝ ከቤተሰቤ፣ ከወዳጆቼና ከቅርብ ጓደኞቼ ነው ብል ማጋነን አይሆንም፡፡ እነዚህ ወገኖች ፖለቲካ ውስጥ ገብቼ ከአገዛዙ ጋር ግብግብ ከመግጠም ይልቅ አንገቴን ደፍቼ ልጆቼን እንዳሳድግ ምክራቸውን በተደጋጋሚ ለግሰውኛል፡ ፡ ለነገሩ ትዳር ባልያዝኩበት፣ ልጆች ባልነበሩኝ ወቅትም ‹‹አርፈህ ተቀመጥ!›› የሚለው ምክራቸው አልተለየኝም ነበር፡፡ ትግል ውስጥ እንዳልገባ የሚሰጡኝ ምክንያቶች ሁለት ናቸው፡፡ የሀገራችን ፖለቲካ በደም መፋሰስና በሸፍጥ የተሞላ መሆኑ አንደኛው ሲሆን በተጨማሪም ከኢኮኖሚ አዋጭነት አንፃር ፖለቲካ ፈፅሞ የማይመከር መሆኑን ያስረዱኛል፡፡ በመሆኑም አንገቴን ደፍቼ፣ ገዥዎች ወደአጋዙኝ ተግዤ እንድኖር፤ ልጆቼንም እንዳሳድግ ምክራቸውን ለግሰውኝ ነበር፡፡ አሁን እንኳን በእስር ላይ እያለሁ እንደሳይቤሪያ ብርድ አጥንትን ሰብሮ የሚገባና ነፍስን የሚወጋ ምክራቸውን ይልኩልኛል፡፡ ‹‹ነግረነው አልሰማንም››፣ ‹‹ህፃናት ልጆቹን ያለአባት ትቶ እንዴት ይታሰራል?›› ይላሉ፡፡ አንዳንዶቹ ከመበሳጨታቸው የተነሳ የመጐብኘት መብቴ ቢከበር እንኳን ሊጐበኙኝ እንደማይፈልጉ ይናገራሉ፡፡ ወንጀልሰርቼ እንዳልታሰርኩ፣ ለመስራትም እንደማላስብና ሰላማዊ የትግል ስልትን የሃይማኖት ያህል እንደማምንበት ወዳጆቼም ሆኑ አሳሪዎቼ እኔ የማውቀውን ያህል ያውቃሉ ብል ያጋነንኩ አይመስለኝም፡፡
ያም ሆኖ ግን ወዳጆቼ ስርየት እንደሌለው ሃጢያት፣ የአገዛዙ ዋናዎችም የሰማይስባሪ እንደሚያክል ወንጀል የቆጠሩት የተቃውሞ ፖለቲካ ጐራ መቀላቀሌን፣ በሀገሬ አንገቴን ቀና አድርጌ በመራመዴና የማምንበትን በቀጥታ በመናገሬ ነው፡፡ አገዛዙም ይኽን አይነት በፍርሃት የተሸበበ ማህበረሰብ እንዲፈጠር ይፈልጋል፤ ወዳጆቼም አገዛዙ በግፍ ስላሰረኝ የነቢይነት ደረጃቸውን በመደመምያስባሉ፤ እርስ በእርሳቸው ይመጋገባሉ፡፡ የትችት ጦራቸውን እስር ቤት ድረስ የሚወረውሩት አብዛኞቹ ጓደኞቼ በታላላቅ ዩኒቨርስቲዎች የተማሩና የሚያስተምሩ፣ በመደበኛ ትምህርት ልህቀታቸው በሊቀ- ጠበብትነት ጐራ የሚሰለፉና ይህች ደሀ አገር ከውስን ጥሪቷ ቆንጥራ ያስተማረቻቸው ናቸው፡፡ የሆነ ሆኖ ዛሬ ወዳጆቼ ያሉት ደርሶብኛል፤ ትንቢታቸው ሰምሯል፡፡ አዎ! ልጆቼ በድንገት ከቤት ወጥቶ እስከአሁን ወደቤት ስላልተመለሰው አባታቸው በህፃንነት የአእምሮ ጓዳቸው ውስጥ እያንሰላሰሉና እየተጐዱ መሆኑን በሚገባ እረዳለሁ፡፡ በተለይ ልክ የታሰርኩ እለት የትምህርት ቤትን ደጃፍ የረገጠው የልጄ የሩህ ጥያቄዎች ከዕለት ወደ ዕለት እየበረከቱ መጥተዋል፡፡ ‹‹ማሚ፣ እኔ አባት የለኝም እንዴ?››፣ ‹‹አባባ መቼ ነው ቤት የሚመጣው?››፣ ‹‹የአንተ ስራ መቼ ነው የሚያልቀው?›› የሚሉ ናፍቆት ያንገበገባቸውን ጥያቄዎች ያነሳል፡፡
እኔ የምከፍለው ዋጋ ይቅርና ልጆቼም በውል በማይረዱት ነገር ትልቅ ዋጋ እየከፈሉ መሆኑን በጥሞና እገነዘባለሁ፡፡ ቀድሞውንም ያልጠበኩትም አልነበረም የሆነው፡፡ ግና! በልጆቼ ሰብዕና ላይ የከፋ ስብራት እንዳይደርስ እውነተኛ ፈራጅ ወደሆነው ፈጣሪ ከመፀለይ በቀር ምን ማድረግ ይቻለኛል? ይህችን ምድር ለመጀመሪያ ጊዜ የተቀላቀለው በእስር ቤት ነው፤ ይኸው አሁን ደግሞ ባልጠኑ እግሮቹ፣ ክፉ ደግ ባለየ ህሊናው ከሚያፈቅረው አባቱ ተለይቶ በባዕድ ምድር የፖለቲካ ስደተኛ ሆኖ የሚንከራተተው የናፍቆት እስክንድር ነጋ ህይወት ለዚህ የበቃው አባቱ እንደኔ የወዳጆቹን የአርምሞ ጥያቄ ባለመቀበሉ ጭምር ነው፡፡ አባታቸውን ተመላልሰው መጠየቅ በማይችሉበት እርቀት ላይ የታሰረባቸው የናትናኤል መኮንን ልጆች እንባም ሰብዓዊ ፍጡርን በተለይም የወላጆችን ልብ ምንኛ እንደሚሰብር ግልፅ ነው፡፡ ከሚያስተምርበት አዲሰ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ ከግቢ ውጭ እንደሚፈለግ በስልክ ሲነገረው የጠመኔውን ብናኝ ከእጁ ላይ አራግፎ የወጣው የኦሮሞ ፌዴራሊስ ኮንግረስ /ኦፌኮ/ ም/ሊቀመንበር በቀለ ገርባ ‹‹የኦነግ አባልና የፌደራላዊ አገዛዙን በኃይል ማስገንጠል አሲረሀል›› በሚል ክስ ተፈርዶበት ከህፃናት ልጆቹ ተለይቶ በዝዋይ እስር ቤት የግፉን ፅዋ እየተጎነጨ ነው፡፡ በእርግጥ አቶ በቀለም እንደ እኛ አርፎ ልጆቹን እንዲያሳድግ ተነግሮት ነበር፡፡ ሌሎች አያሌ ኢትዮጵያውያንና ልጆቻቸውም ተመሳሳይ የመከራ ህይወት እየገፋ ይገኛሉ፡፡ ልጆቻችንና የትዳር አጋሮቻችን እየከፈሉ ያሉት ዋጋ እኛ በእስር ቤት ከምንከፍለው የከፋ ይመስለኛል፡፡
ለጓደኞቼና ለወዳጆቼ የማነሳላቸው ጥያቄዎች ይኖሩኛል፡፡ ነፃነት አልቦ ህይወት ምን ምን ይላል? ለመሆኑ ነፃነትን በገዥዎች ችሮታ የተጐናፀፈው የየትኛው ሀገር ህዝብ ነው? በየትኛው ክ/ዘመን ይሆን? …አባቶቻችን ዳር ድንበራቸውን ለማስከበር ልጆቻቸውን፣ ሚስቶቻቸውንና ዘመድ አዝማዶቻቸውን ከኋላቸው ጥለው ወደ አድዋ መዝመታቸው ስህተት ነበር እያላችሁን ይሆን? ቴዎድሮስ በመቅደላ፣ ዮሐንስ በመተማ ለሀገር ክብር መውደቃቸው ትርጉም የለሽ ነበር ማለት ነው? ሌሎች አባቶቻችንስ በጉራ፣ በጉንደት፣ በማይጨው እና በአያሌ የጦር አውድማዎች ለሀገር ክብር እንደወጡ ሲቀሩ የሚናፍቋቸው ሚስቶችና የሚሳሱላቸው ህፃናት ልጆች ያልነበሯቸው ይመስሏችኋል? አሉላ አባ ነጋ እስከ እርጅና ዘመኑ ድረስ ለሀገሩ ዳር ድንበር አጥር ሆኖ ጣሊያንና ግብፅን በማስጨነቅ ዛሬ የምንኮፈስበትን ታሪክ ማጐናፀፉ ስህተት ነበር እያላችሁ ይሆን? የእነ በላይ ዘለቀ፣ የእነ አብዲሳ አጋ፣ የእነዘርአይ ደረሰ፣ የእነ ራስ ደስታ ዳምጠው፣ የእነ አቡነ ጴጥሮስና የሌሎችም ስመ-ጥር ጀግኖቻችን ውሎ በከንቱ ጀብደኝነትና ግብታዊነት የተሞላ ነበር ማለት ነው? እነዚህ ጀግኖች የሀገራቸውን ዳር ድንበር ክብር ለማስጠበቅ ከቀያቸው ርቀው ሲጓዙ ሞትን ከፊት ለፊታቸው እያዩት የቆሙለት እውነት አመዝኖባቸው እንደነበር ዘንግታችሁት ይሆን? አባቶቻችን በየተራራውና ኮረብታው ስለሀገር ክብር ባይቀበሩ ኖሮ የዛሬዋን ኢትዮጵያ ማግኘት የምንችል ይመስላችኋል? ወይስ የዳር ድንበር ነፃነት ከተከበረ፣ ዜጐች በጭቆና ቀንበር ቢማቅቁ ምንም ክፋት የለውም እያላችሁ ነው? ወይስ ጭቆና ከአብራካችን በወጡ ሰዎች እስከሆነ ድረስ እንደክብር ይቆጠራል እያላችሁ ነው? የሀገርን ዳር ድንበር ለማስከበር የተከፈለው ዋጋ ጠጋ ብለን ስናየው የህዝብን መሰረታዊ የሉዓላዊነት ጥያቄ እንደሚያነሳ ሳታችሁት? አባቶቻችን ለሀገር ነፃነት የከፈሉት ዋጋ ተገቢ አልነበረም ካላላችሁ በስተቀር ለዜጐች ሉዓላዊነትና ለዕውነተኛ ዴሞክራሲያዊ መንግስት መታገል ስህተት ሆኖ የሚገኘው በምን ቀመር ነው? በዩኒቨርስቲዎች ስለ- ሰብዓዊ ፍጡር ልዕልና የምትማሯቸውና የምታስተምሯቸው ትምህርቶች ‹ነፃነት›ን በተመለከተ ምን ነበር ያሏችሁ? ወይስ ዲሞክራሲና ነፃነት ለእኛ ሀገር አይሰራም እያላችሁ ነው? የጥቁር ህዝብ ኩራት የሆነውን የአድዋን ድል ያስመዘገቡ አባቶች ልጆች ሉዓላዊነታችን ከገዥዎቻችን መዳፍ ነጥቀን ማስከበር ካልቻልን ‹የእሳት ልጅ አመድ› መሆን አይመስላችሁም? ሌላው ቢቀር ኢትዮጵያ የቅኝ ግዛትን ቀንበር እንዲሰብሩ የረዳቻቸው የአፍሪካ አገሮች በዴሞክራሲ ጐዳና በርቀት ጥለውን ሲተሙ፤ የእኛ በጭቆና አረንቋ ውስጥ መዳከር እንዴት ቁጭት አይፈጥርባችሁም? ወይስ የእናንተ ድርሻ ትችትና ታዛቢነት ብቻ ነው? እነዚህ ከፍ ብዬ ያነሳኋቸው ጥያቄዎች ለምወዳቸው ጓደኞቼ ብቻ ሳይሆን ‹‹የመሃል-ሰፋሪነት›› ሚና ለመረጡ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ ሁሉ የተሰነዘሩ ናቸው፡፡
ኢትዮጵያውያን በፖለቲካ ባህላችን ውስጥ ያሉ ሸንኮፎችን አስቀድመን መግረዝ ካልቻልን፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ትግል እንደ ሐምሌዋ ጨረቃ አሁንም በከንቱ ብቅ ጥልቅ ከማለት የዘለለ ፋይዳ አይኖረውም፡ ፡ ምናልባት የሀሳባችሁ ማጠንጠኛ ባለፈው ግማሽ ምዕተ-ዓመት ማሳካት ያልተቻለው እንዴት አሁን ይቻላል? የሚል ከሆነ ይኸንን ጥያቄ ማንሳት፣ ለጥያቄውም መልስ መስጠትና በመልሱም ላይ ተመስርቶ በእውነተኛ ነፃነትና ህዝባዊ ልዕልና ላይ የተመሰረተች ኢትዮጵያን ለመፍጠር መታገል እንደሚያስፈልግ መተማመን ላይ መድረስ ይጠበቅብናል፡፡ የተወሰኑ ጥያቄዎችን አክዬ ላንሣ፡ ፡ ሁሉም የግል ጥቅሙንና የአብራኩን ክፋዮች ብቻ በሚያስቡባት ሀገር እንዴት ህዝብ ከአገዛዝ ነፃ ሊሆን ይችላል? በየማጀቱ አገዛዙን በመርገም ነፃ መውጣት ቢቻል ኑሮ ከረጅም ዘመናት በፊት ነፃ አንወጣም ነበር ትላላችሁ? አባቶቻችን ለነፃነት መስዋዕት መሆናቸው ትክክል ነበር የምትሉ ከሆነ የስብዕና መሰረትና የነፃነቶች ሁሉ የበላይ ለሆነው የሰብዓዊ መብት መታገል ትክክል የማይሆንበት አሳማኝ ምክንያት ምንድን ነው? ከገዥዎች መዳፍ ለመውጣት አሳማኝ ምክንያት ምን ሊሆን ይችላል? ይኽን ከገዥዎች መዳፍ ለመውጣት የሚደረግን ትግል እንዳላየን አይተን ብናልፍ ለሁላችንም የማይቀረው ሞትን ተጋፍጠን ወደመቃብር ስንወርድ በምን አይነት ክብርና የህሊና እረፍት ማሸለብ እንችል ይሆን? የዘወትር ህልማችን ሰብዓዊ ልዕልናችን ተጠብቆ የምንኖርበትንና ልጆቻችን የማያፍሩበትን ሀገር ማውረስ ሆኖ ሳለ የአገዛዙን የጭቆና አርጩሜ በመፍራት ከእምነታችን ውጭ የሆኑ ተግባሮችን ስንፈፅም የምንበጀው እስከመቼ ነው? ለዘመናት እላያችን ላይ ቤት የሰራብንን የጭቆና ቀንበር መስበር በረጅሙ የኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ያልተከወነ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲንከባለል የመጣ የቤት ስራ ነው፡፡ በውዝፍ ያደረ ቁምነገር ከቅርሶቻችን ሁሉ የገዘፈና የታሪካችን ፈርጥና የማንነታችንም መደምደሚያ ነው፡፡ በዚህ የሰብዓዊ ልዕልና ጉዳይ ላይ መታገል ሰው የመሆንና ያለመሆንን ጥያቄ መመለስ ነው፡፡ በነፃነት አለመታገል የቤት ስራውን ለልጆቻችን ወዝፎ ማሳደር በጭቆና ቀንበር ለመገዛት ህዝበ ውሳኔ የመስጠት ያህል ይቆጠራል፡፡ በሌላ በኩል ነፃ ለመውጣት እንደቀድሞ ነፃ አውጭ አበጋዞችን መጠበቅ አይገባንም፡፡ ይኽን የምናደርግ ከሆነ ሰማያችን በጭቆና ደመና እንደተሸፈነ ይቀጥላል፡፡ ጥቂቶችን አንጋጠን ስንጠብቅ በውስጣችን ያለውን ትልቅ የነፃነት ሃይል እንዳናይ ግርዶሽ ይሆንብናል፡፡
ይኽን በመሰለው የነፃነት ትግል የሚጀምረው የራስን የከረመና የተሳሳተ ፖለቲካዊና ማህበራዊ አስተሳሰብ ከመሞገት ነው፡፡ ከዚያም ከፍ ሲል እንደ ፖለቲካ ባህልና የብልህነት ቁንጮ በመውሰድ ለህፃናት ልጆቻችን ሳይቀር በምክር መልክ የምንለግሳቸው ልዩ ልዩ ያልተሰለቀቁ አሉታዊ አስተሳሰቦችን በቅድሚያ ታግሎ መጣል ያስፈልጋል፡፡ እያንዳንዱ ስለሁሉም ፤ሁሉም ስለእያንዳንዱ ግድ በማይሰጠው ሀገር ውስጥ አምባገነኖች የሚዘውሯቸው አገዛዞች መኖራቸው የግድ ነው፡፡ በዚህ ዘመን ስለነፃነት ክብርነት ለማንም ማስረዳት እምብዛም አይጠበቅብንም፡፡ ነፃነት እንደ እንጉዳይ በየዛፉ ስር ያለትልቅ መስዋዕትነት በቅሎ የሚገኝ አይደለም፡፡ ይኸንን የነፃነትን ውድነት ስንረዳ የሀገርን ዳር ድንበር ለማስከበር እንደዘመቱት አባቶቻችን ሁሉ ያለነፃነት ከመኖር ይልቅ ህፃናት ልጆቻችን ጥለን፣ ከሞቀ ቤታችን ወጥተን በእስር ቤት የሲሚንቶ ወለል ላይ መጣልን እንመርጣለን፡፡ በነገራችን ላይ ደጋግሜ ከምጠቅሳቸው ጀግኖች ጋር እራሴን እያወዳደርኩ አለመሆኑን አንባቢዎች ልብ እንድትሉልኝ እወዳለሁ፡፡ በታሪክ ኮረብቶች ላይ ከድንቅ የጀግንነት ውሎዎቻቸው ጋር ከፍ ብለው የሚታዩ ጀግኖች ጫፍ የሚደርስ አንዳች ስራ እንዳልሰራሁ ጥሩ አድርጌ እገነዘባለሁ፡፡ አላማዬ የዳር ድንበርን ሉዓላዊነት ከሰብዓዊ ሉዓላዊነት ጋር ማነፃፀር ነው፡፡
ሌላው የአገር ውስጥ ገዥዎችንን እንዴት ከውጭ ሀገር ወራዎች ጋር ያነፃፅራል? የሚል ጥያቄ ሊነሳ ይችላል፡፡ ሁለቱም የዘመቱት በነፃነታችንና ሰብዓዊ ክብራችን ላይ ነው፡፡ የነፃነት ትርጉም ከሀገር ልጅነትም በላይ ነው፡፡ በሰላማዊ ትግል መንገድ ስንጓዝ ትግላችን ጨቋኝ ወንድሞቻችን ወደልባቸው እንዲመለሱና ሁላችንም በነፃነት የምንኖርባትን የጋራ ሀገር እውን እንድትሆን ከማድረግ ጋር ነው፡፡ ከዚህ በዘለለ እንዲታመሙና እንዲሞቱ አይደለም ፡፡ በእኛና በልጆቻችን ላይ እያደረሱት ያለው በደል በእነርሱም ላይ እንዲደርስ ፈፅሞ የምንመኘው ነገር አይደለም፡፡ ነ ፃነትን ከውጭ ሀገር ወራሪም ሆነ ከሀገር ውስጥ ጨቋኝ መጠበቅ መቼም በይደር የሚያዝ ተግባር አይደለም፡፡ ስለሁላችን ነፃነትና ሉዓላዊነት የተዘረጋ የተማፅኖ ቃል እንጂ፡፡ በሀሰት ‹‹አሸባሪ›› ተብለን ዘብጥያ ብንወርድም ትግሉን ከመቀጠል ውጭ ሌላ አማራጭ የለም፡፡ ነፃነትን መጠየቅና መታገል ነፃነቱን የተጠማ የነፃነት ታጋይ ሁሉ ድርሻ መሆን ይኖርበታል፤ ይሁንና የናፈቃችኋትን ነፃነት አታገኟትም ብለው ወህኒ መወርወር የአፋኞች የአፈና ተግባር ቢሆንም መንበርከክ ለከፋ መከራ፣ ለበረታ ጭቆና ከማገለጥ ውጪ ትርፍ አልባ ነው፡፡ የአሁኖቹ ገዥዎች እንደ ቀድሞዎቹ ሁሉ የተሳሳተ የፖለቲካ ባህላችን ያበቀላቸው መሆኑን መረዳት ይገባል፡፡ የፖለቲካ ባህላችንና አስተሳሰባችን ካልተቀየረ እንደ እስከ አሁኑ ሁሉ ሌሎች አምባገነኖችንም ማብቀሉን ይቀጥላል፡፡
በአምስት አመት ውስጥ ማዕከላዊ እስር ቤት ሁለት ጊዜ ስታሰር፤ ሃላፊዎች ተለዋውጠው ባገኛቸውም የሁለቱም ዋና ኃላፊዎች ቃልና ተግባር ግን ትንሽ እንኳ ልዩነት አልነበረውም፡፡ በሚገርም ሁኔታ ሁለቱም እንዳገኙኝ የጠየቁኝ አንድ አይነት ጥያቄ ነበር፡፡ ‹‹ወንድ ከሆንክ ለምን ጫካ አትገባም?›› የሚል፡፡ ወንድነት ማለት አፈ-ሙዝን፤ በማይናወጥ የፍቅርና የወንድማማችነት መንገድ መጋፈጥ፤ ተጋፍጦም ሳይገሉ መሞት ነው ወይንስ በራሳችን ጥላ ሳይቀር እየደነበርን ንፁሃንን መግደል? የሚገርመው እኮ ለአፈ-ሙዝ ፍልሚያ የጥሪ ካርድ የሚበትኑት ወገኖች የደሃ ኢትዮጵያውያን ወንድማማቾችን ደም ለማፍሰስ እንጂ እነርሱማ ከመኪና ተደግፈው ለመውረድ ምንም የማይቀራቸው ናቸው፡፡ አንዳንድ በተለይም የአገዛዙ ዋነኛ ሰዎች ይችን ሀገር ለሁላችን ወደሚበጅ ንጋት ይዘዋት ለመውጣት እድሉን ለዓመታት ቢያገኙም ሊጠቀሙበት አልቻሉም፡፡ ይልቅስ እብሪት የሁለንተናቸው ማጠንጠኛ ምህዋር ሆኖአል፡፡ አንዳንዶቹን በጨረፍታ በማየት ለወንድማማችነትና የኢትዮጵያን የባጁ ችግሮች ለመፍታት በጐ አስተዋፆ ሊያደርጉ ይችሉ ይሆናል፣ ሕዝብን እንኳን ባይፈሩ ፈጣሪን ይፈሩ ይሆናል ብለን ተስፋ ብናደርግም ሁለቱንም እንደማይፈሩና የኢህአዴግ ዋና ሰዎች መለያ የሆነውን እብሪትና ሃኬት የሙጥኝ ብለው መንጐድ ቀጥለዋል፡፡
በኢትዮጵያ ታሪክ አገዛዞች ከዚህ የተለየ ሲያደርጉ አልታዩም፡፡ ይኸኛው አገዛዝ ከቀድሞዎቹ ለመለየት የሚሞክረው በእውነት ላይ ያልተመሰረተ የፕሮፓጋንዳ ደመራ በማቀጣጠል ነው፡፡ የፕሮፓጋንዳ ደመራው ህዝቡንም ሆነ አገዛዙን በብርሃን እንዲመላለስ አላደረገውም፡፡ ሊያደርገውም አይችልም፡፡ አገዛዙም ሆነ ህዝቡ ከፍርሃትና ከጨለማ ጉዞ ነፃ ሊወጣ የሚችለው የእውነት ችቦ ለኩሶ ከዚያም በሚገኘው ብርሃን ዙሪያ ተሰባስቦ መወያየት ሲቻል ነው፡፡ ለዜጐች ሉዓላዊነት ክብር የሚሰጥ አገዛዝ ቢኖር የፕሮፓጋንዳ ደመራ አቀጣጥሎ በዙሪያው መጨፈር ባላስፈለገ ነበር፡፡ ምክንያቱም ተግባር ከቃላት በላይ ይናገራልና፡፡ የአገዛዙን አምባገነናዊ ባህሪዎችና ተግባሮች በመተንተን ከዚህ በላይ ጊዜ ልናጠፋ አይገባንም፡፡ ምንስ የማይታወቅ ነገር አለ? እንኳን የአፈናው ሰለባዎች ኢትዮጵያውያን ቀርቶ ዓለምም በቅጡ ተረድቶታል፡፡ አገዛዙ ለህዝብ ፈቃድ የሚገዛ ቢሆን ለመቃወም ከቤታችን መውጣት ባላስፈለገን ነበር፡፡
ትልቁ መፈተሽ ያለበት ጉዳይ ከ50 ዓመታት በላይ የአገዛዝ ስርዓትን ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ምህዋር ለማስወገድ የተደረገው ጥረት፣ የተከፈለው የህይወትና የአካል መስዋዕትነት እንዴት እስካሁን ለፍሬ ሊበቃ አልቻለም? የሚለው ነው፡፡ የተቃዋሚ ፓርቲዎች እስከ አሁን ቢያንስ ወደተሻለ ምዕራፍ ትግሉን ለማሸጋገር አልቻሉም? እስከ አሁን በተደራጁ የፖለቲካ ትግል ውስጥ ገብቶ ከመታገል ይልቅ በተለየና የራሳችን በሆነ መንገድ አስተዋፆ እናበረክታለን ብለን በተለያየ መስክ ተሰልፈን የምንገኝ ሰዎችም ምን ያህል አስተዋፆ አበረከትን? ብለን ራሳችንን መፈተሽ ይገባናል፡፡ ጊዜው በተግባር የማይደገፍና የተጠጋገኑ ምክንያቶችን በመደርደር ብቻ ከተጠያቂነት የምናመልጥበት አይደለም፡፡ ኢትዮጵያውያን የአፈናው ሰለባዎች መሆናችንን አለም በቅጡ ተረድቶታል፡፡ አገዛዙ ለህዝብ ፈቃድ የሚገዛ፣ የህግ የበላይነትን የሚያከበር ቢሆን ኖሮ ለመቃወም ከቤታችን መውጣት ባላስፈለገን ነበር፡፡ ትልቁ መፈተሽ ያለበት ጉዳይ ከ50 ዓመታት በላይ የአገዛዝ ስርዓትን ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ምህዋር ለማስወገድ የተደረገው ጥረት፣ የተከፈለው የህይወትና የአካል መስዋዕትነት ዛሬም ለፍሬ ሊበቃ ያልቻለበትን ምክንያት ነው፡፡ የተቃዋሚ ፓርቲዎችስ ስለምን ትግሉን ወደተሻለ ምዕራፍ ማሸገር ተሳናቸው? ዛሬም ድረስ የተደራጀ የፖለቲካ ትግልን ተቀላቅሎ ከመታገል ይልቅ በተለየና የራሳችን በሆነ መንገድ አስተዋፆ እናበረክታለን ብለን በተለያየ መስክ ተሰልፈን የምንገኝ ሰዎችም አበርክቶአችን ምን ያህል እንደሆነ ራሳችንን መፈተሽ ይገባናል፡፡ ጊዜው በተግባር የማይደገፍና የተጠጋገኑ ምክንያቶችን በመደርደር ብቻ ከተጠያቂነት የምናመልጥበት አይደለም፡፡ የነፃነት ጉዳይ ‹ለነገ…› ተብሎ በይደር የሚቆይ አይደለም፡፡

Friday, September 6, 2013

Ethiopia’s Internal Intel Head arrested

ESAT News  August 31, 2013

Woldeselassie Woldemichael, the Director of the Internal/domestic intelligence department of the National Intelligence and Security Agency (NISS) has been arrested on “suspicion of corruption”.
The Federal Ethics and Anti-corruption Commission of Ethiopia (FEACC) arrested Woldeselassie for possessing a “wealth with an unknown source, corruption and abusing and misusing his power”.


Although local media reported he was detained on suspicion of corruption, there have been reports that Woldeselassie was at loggerheads with the head of NISS, Getachew Assefa. NISS is has the Internal/domestic and External/international branches.
On a recent meeting of the TPLF held in Mekelle, there was a heated argument between the two when Woldeselassie accused Getachew of being a “servant of (the tycoon), Shekih Al Amoudi Mohammed”.


As a result, Getachew had Woldeselassie removed from his post accusing him of corruption. Months after his suspension, Woldeselassie has been detained on suspicion of corruption last Friday.


The detainee was remanded for 14 days in custody as the FEACC has not finished its investigation.  Local media have reported that Ayechew Tefeta, who was the Internal Department Head of NISS before Woldeselassie was detained and charged of corruption last year.


Woldeselassie is a member of the TPLF and is board member of the Tigray Development Association. Observers believe FEACC has been used as a tool of attacking internal dissenters and opposition.

Thursday, August 29, 2013

በፍቼ በአንድነት ፓርቲ አባላት ላይ የደረሰ ድብደባ

ኢትዮጵያውያን ከ23 አመት የአፈና ኑሮ በኋላ በሰላማዊ መንገድ የተለያዩ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች፥ የህግ የበላይነት አለመከበር፥ ሃሳባቸውን በሰላማዊ መንገድ በመግለፃቸው ብቻ የታሰሩ የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ፥ ጋዜጠኞች ይፈቱ፥ የሃይማኖት ነፃነት በሃገራችን ላይ ይከበር በማለት ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣታቸው ብቻ እየታሰሩ እየተገደሉ፥ እየተደበደቡ ይገኛሉ፥፥ 

የወያኔ አምባገነን መንግስት በማንአለብኝነት የሚፈፅመው ወንጀል ከመጠን ያለፈ በመሆኑ ዜጎች በፍርሃት ለመኖር ተገደዋል፥፥

የነፃነት ቀን ቅርብ ነው!

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ1


Monday, August 26, 2013

የወያኔ የሰብአዊ መብት ረገጣና የኖርዎይ ፖሊሲ በኢትዮጵያ

የወያኔ የሰብአዊ መብት ረገጣና የኖርዎይ ፖሊሲ በኢትዮጵያ
መስከረም 26፥2013 በ NORAD ኢንፎርሜሽን ሴንተር

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሃገራት ላይ አምባሳደር ሆኖ መሾም ቀላል አይደለም አክለውም በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የፖለቲካ ሁኔታ ሲገልፁት መርዘኛ፥ በማለት ነበር የተናገሩት ከሰላምታቸው  በመቀጠል ንግግራቸውን የጀመሩት የኖርዎይ አምባሳደር በኢትዮጵያ ኦድ-ኢንገ ክቫልሃይምOdd-Inge Kvalheim / ዛሬ ኦገስት 26፥ 2013 NURAD ባዘጋጀው ክፍት የውይይት መድረክ ላይ ነበር፥፥

በውይይት መድረኩ ላይ ከተገኙት አብዛኞቹ በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ነድፈው ከሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ተወካዮች ተገኝተው አስተያየትና ጥያቄዎችን አንስተዋል፥፥

ኑራድ / NURAD/ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ስር ያለ ተቋም ሲሆን የኖርዎይ መንግስት ለተለያዩ ሃገራት ለልማት የሚለግሳቸውን የእርዳታ ገንዘቦች ለትክክለኛው አላማና ግብ በጥራት እንዲደርስ ለማስቻል የተለያዩ የምክር አገልግሎቶች የሚሰጥ ተቋም ነው፥፥
ኦድ-ኢንገ የኖርዎይ አምባሳደር ሆነው ከተሾሙ ሶስት አመት ሞልቷቸዋል፥፥ 

በአብዛኛው ከንግግራቸው ለመረዳት እንደሞከርኩት በኢትዮጵያ ውስጥ እየተገነቡ ባሉት ህንፃዎች በመማርከዋቸው የተነሳ በወያኔ እየተፈፀመ ያለው በዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው የሰብአዊ መብት ረገጣን ማሰብም አይፈልጉም፥፥ ለነገሩ ቢያስቡስ ምን ያመጣሉ፥፥ እውናታው ከተወሰነ አመት በፊት የወያኔ መንግስት በ NGO ስም ገብታችሁ ፖለቲካ ትፈተፍታላቺሁ ብሎ የኖርዎይ ዲፕሎማቶችን ያባረራቸው ጊዜ ትልቅ አጀንዳ አርገውት ነበር፥፥ በቃ ያንን ስህተታቸውን አይለመደንም ብለው ተመልሰው ከገቡ በኋላ ግን በተደጋጋሚ በወያኔ መንግስት ላይ ከተለያየ አለም እንዲሁም እዚሁ በኖርዎይ ለሚቀርቡ ወቀሳዎች ብዙም ትኩረት አልሰጡትም፥፥

በስብሰባው ላይም ለአምባሳደር ከተለያዩ ኦርጋናይዜሽኖች ከመጡ ግለሰቦች እንዲሁም ከኢትዮጵያውያን በርከት ያሉ ጥያቄዎች ቀርበውላቸው ነበር፥፥ ከጥያቄዎቹም መካከል በጥቂቱ፥



  • ንም እንኳን ኢትዮጵያ በትልቅ የእድገት ጎዳና ላይ ናት ብትልሙም የሚሰደደው ዜጋ ብዛት እያጨመረ ነው
  • የወያኔ መንግስት በተለያየዩ ጊዜያት በሰብአዊ መብት ረገጣ እየተከሰሰ ነው፥
  • ዜጎች ያለአግባብ ከገዛ መሬታቸው እየተፈናቀሉ መሬታቸው ለውጭ ባለሃብቶች እየተቸበቸበ ነው፥
  • ጋዜጠኞችና ደራሲዎች ሃሳባቸውን በመግለፃቸው ብቻ ወደእስር በት እየተጣሉ ነው
  •  አሁን የፊታችን መስከረም በሚደረገው ምርጫ ላይ ከተሸነፋቺሁና የቀኝ  ፓርቲው ማለትም HØYERE ካሸነፈ ለኢትዮጵያ የሚሰጠው እርዳታ የሰብአዊ መብት አጠባበቅ እስካልተሻሻለ ድረስ እንደሚያቋርጥ ይናገራል፥ ይህ ከሆነ ምን ታደርጋላችሁ፥
  • የታችኛውን የህብረተሰብ ክፍል ይደርሳሉ ተብሎ የታመነባቸው የውጭ NGO ዎች በተጣለባቸው የመንግስት ገደብ ምክንያት ሊሰሩ አለመቻላቸው፥
  • መንግስት በሃይማኖት ተቋማት ላይ ጣልቃ በመግባቱና ዜጎች ተቃውሟቸውን ሰላማዊ መንገድ በማሰማታቸው ብቻ ግድያ፥ እስራትና ድብደባ እየተፈፀመባቸው ነው፥
  • በኢትዮጵያ ውስጥ ሆሞሴክሽዋል በሆኑ ዘጎች መብት ላይ ምን እየእየሰራቺሁ ነው የሚሉና ግርዛትን ለመከላከል ምን እየሰራቺሁ ነው የሚሉና ስለአየር ብክለትን በተመለከተ በርከት ያሉ ጥያቄዎች የተሰነዘረላቸው ሲሆን


እሳቸውም በአብዛኛው የመልስ ትኩረታቸውን ያረጉትና ለማብራራት እንደሞከሩት ኖርዎይ በአሁኑ ጊዜ ቅድሚያ ሰጥታ እየሰራች ያለችው
  • ሴቶችና ህፃናት እኩልነትና መብቶቻቸው ዙሪያ በተለይም ግርዛትን በተመለከተ
  • የአየርና የአካባቢ ብክለትንና እየፈጠረ ያለውን እድገት ለመከላከል ኢትዮጵያ፥ ኖርዎይና ኢንግላንድ በ2011 ዱርባን ላይ የተፈራረሙትን የሶስትዮሽ የስራ ስምምነት ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር በተግባር ማስፈፀም
  •  የኢኮኖሚ እድገትን በተመለከተና  በመጨረሻም 
  • ዲሞክራሲና የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ ዙሪያ ከዩናይትድ ኔሽን የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ ኮሚሽን ጋር በመሆን ከ2011 ዓ/ም ጀምሮ በመሰራት ላይ መሆናቸውን ገልፀው አልፈዋል፥፥
ወደ መጀመርያው ጥያቄ ልመለስና ኢትዮጵያ በትልቅ የእድገት ጎዳና ላይ ናት ብትልሙም የሚሰደደው ዜጋ ብዛት እያጨመረ ነው በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ኤርትራን ጨምሮ ወደ ተለያዩ የአረብ ሃገራት እየተሰደዱ በዛም አልያም በመንገድ ላይ ወይንም እዛም ከደረሱ በኋላ ህይወታቸውን እያጡ ነው እድገትና ሰላም ካለ ለምን ይህ ሆነ ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ በተቃዋሚዎች በኩል የተጋነነ ነገር እንደሚወራና የተባለው ነገርም መረጃው እንደሌላቸው ገልፀው ተቃዋሚዎች የሚሰራውን ሰራ ሁሉ በበጎ አይመለከቱትም እነሱም አንድ ላይ ቁጭ ብለው መወያየት አይችሉም ለምሳሌ በኖርዎይ ምንም እንኳን አነስተኛ ቁጥር ያለው ኢትዮጵያዊ ቢኖርም ከ13 እስከ 15 የሚጠጉ የተለያዩ ድርጅቶች አሉ ብለዋል፥፥ 

አባባሉ እውነታነት ያለው ነጥብ የሚያሰጣቸው አባባል ቢሆንም ለጥያቄው ግን መልስ አልነበረም፥፥ ለማንኛውም እኛ ለጠየቅናቸው ጥያቄዎች በቂና አጥጋቢ መልስ አጊንተናል ብለን ባናምንም ያገኘነውን አጋጣሚ በመጠቀም ጥያቄዎቻችንንና ሃሳቦቻችንን ለመግለፅ ችለናል፥፥

ኢትዮጰያ በክብር ለዘላለም ትኑር!



ጌዲዮን

Tuesday, August 20, 2013

ነግ በኔ አለማለት በወረፋ ለመጠቃት መዘጋጀት ነው!

የወያኔ ጉጅሌ የህዝባችንን መሰረታዊ መብቶች ነጥቆና ረግጦ ለመግዛት ከወሰነ የቆየ ቢሆንም ዛሬ ህዝቡ ብሶቱ እየገነፈለ አደባባይ መውጣቱ አርበትብቶታል። ወያኔ የህዝብን ጥያቄና ኮሽታ በሰማ ቁጥር የህዝብን ደም በግፍ የሚያፈሰውም ከዚህ መርበትበትና ብረገጋው ጋር በተያያዘ ነው።
ከአላንዳች ህዘባዊ መሰረት በጠመንጃ እና በፖሊስ ሃይል ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ ቁም ስቅላችንን የሚያሳየን ወያኔ ከህዝብ የበለጠ ሃይል ኖሮት አይደለም። የወያኔ ጉልበትና ግፍ የፀናብን ተከፋፍለን በየተራ ለመቀጥቀጥ ስለፈቀድንለት ብቻ ነው። ወያኔን ያጎለበተው በአንዱ የህብረተሰብ ክፍል ላይ መዐት ሲወርድ ሌሎቻችን ወረፋችን እስኪደርስ ቆመን በመመልከታችን ነው ። ባለፈው ሳምንት የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን የ ክቡር በዓላቸውን በሚያከብሩበት ቅዱስ ቀን በደም ያጠመቃቸው ክርስቲያኑና ሌላው ተመልካች ይሆናል ብሎ ስላመነ ነው። የኦሮሞው ጥቃት ለአማራው ምንም እንዳልሆነ፣ የአማራው ጥቃት ለኦሮሞው፣ ለደቡቡና ለትግሬው ምኑም እንዳልሆነ፣ የደቡቡ ጥቃት ሌሎችን የማያገባና የማይመለከት ነዉ ብለን ስለምናምን ለወያኔ ጥቃት ተመችተነዋል። በአጠቃላይ “ነግ በኔ” ማለት ትተናል። በወረፋ ለማጥቃት ወያኔ አመቻችቶናል። እኛም ተመቻችተናል። የኢድ አልፈጥር እለት እናቶችን፣ ሽማግሌዎችንና ህጻነትን ሳይመርጥ እንደእባብ በዱላ ሲቀጠቅጥ የዋለው የወያኔ ልዩ ሃይል የተማመነው “ነገ በኔ” የሚል ህዝብ ይኖራል ብሎ አለማሰቡና፣ የመከፋፈያ ሴራዪ ሰርቶልኛል ብሎ በማመኑ ነው። ነገሩ ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ ነው። ሁላችንንም ባይንቀን ኖሮ ጥቂቶቻችንን አይደፍረንም ነበር።
ዛሬ የወያኔ ጥቃት ሰለባ ያልሆነ፣ በወረፋው ያልተመታ፣ ያልተገደለ፣ ያልታሰረ፣ ያልተሰደደ፣ ከመኖሪያው ያልተፈናቀለ፣ ከስራው ያልተባረረ የህብረተሰብ ክፍል የለም። ሰራተኛ፣ ምሁራን፣ ገበሬዎች፣ የብሄር ብሄረሰብ ስብስብ፣ ተማሪ፣ መመህር ወዘተ የጥቃት ወረፋ ያልደረሰው የለም።
ጥያቄው ለምን በወረፋ እንደበደባለን? እስከመቼስ ነው ወያኔ የአንዳንዶቻችንን ጥየቄ የሌሎቻችን ማስፈራሪያ እንዲያደርገውና የጥቃት እርምጃውን በየተራ እንዲያፈራረቅብን የምንፈቅድለት? የሚለው ነው ።
ግንቦት 7 ለፍትህ፣ ለነጻነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ ዛሬ ወያኔ በሙስሊሙ ወገኖቻችን ላይ የከፈተው የጥቃት ዘመቻ በጋራ መመከት ካልተቻለ ነገ በክርስቲያኑ ወይም በሌላው እምነት ተከታይ ላይ ላለመደገሙ ማረጋገጫ የለም ብሎ ያምናል::
የኢትዮጵያ ህዝብ ከቀን ወደቀን ለነጻነቱና ለማንነቱ ሲል የሚያደርገው ትግልና እንቅስቃሴ እንቅልፍ የነሳቸው እና የእግር ዉስጥ እሳት የሆነባቸው ህወሃቶች፤ የሀገራችንን አንድነት ህልውና እና ማንነት ለማጥፋት፣ ዜጎች ስለመብታቸው እንዳይጠይቁ እየነጣጠሉ እና እየከፋፈሉ በደም የተጨማለቀ እጃቸውን እንደገና በደም እያለቀለቁ ስለሃይማኖታቸው ነጻነት፣ ስለፍትህ እጦት፣ ስለዲሞክራሲ መስፈን በጮኹ አንደበቶች፤ አንደበታቸውን በጥይት ሲዘጉ ማየት በወያኔ ጎራ በእነ ኢቲቪ መንደር የእነ አስረሽ ምችው ድለቃ የተለመደ ነው። ስለዚህ የማንኛውም ዜጋ የእኩልነት፣ የፍትህ፣ የነጻነት ጥያቄ ምላሹ ሞትና መታሰር ከሆነ እስከ መቼ ተራ እንጠብቃለን?
ተቻችለንና ተከባብረን የኖርን ኢትዮጵያውያን ለወያኔ ከፋፍለህ ግዛ እና አጥቃ ፖሊሲ መመቸት የለብንም። በደስታና በሀዘን ሳንለያይ የዘለቀውን አንድነታችን አሁን በዚህ አስከፊና ጨካኝ ወያኔያዊ ድርጊት አዝነን ከንፈራችንን ለሞቱት እና ለታሰሩት በመምጠጥ አይደለም ቁጭታችንና ሀዘናችን መግለጽ ያለብን። ለተጠቁ ወገኖቻችን መከታ ጋሻ ሆነናቸው ቁስላቸው ቁስላችን፣ ደማቸው ደማችን፣ ሀዘናቸው ሀዘናችን፣ ሆኖ ነገ በኔ በሚል ዛሬ ሁሉንም የትግል ስልቶች ተጠቅመን አለንላችሁ በሚል አንድ ላይ ሆነን ስንታገል ብቻ ነው።ቋንቋና ሃይማኖት ቢለያየንም በወያኔ ግፍ ግን ሁላችንም አንድ መሆናችንን ለአፍታ እንኳን መዘንጋት በወረፋ ለመቀጥቀጥ መዘጋጀት ነውና በወያኔ ላይ በአንድነት እንነሳ!!
ግንቦት 7 ንቅናቄ የሀገራችን ህልውናን ለማዳን፣ የሁሉም ዜጋ የእምነት ነጻነት፣ እኩልነት፣ የሰው ልጆች መሰረታዊ ዴሞክራሲያዊ መብቶች እንዲከበሩ ዛሬም በቆራጥ ልጆቹ መሰዋእትነት የወያኔን ዘረኛ አክራሪነት ለመታገል ቃል ኪዳኑን ያድሳል። መላው የሀገራችን ህዝብ ሆይ፡ የነጻነት ጥያቄ ድምፃችሁ፣ ድምጻችን ነው። የጥቃት ወላፈኑ አቃጥሎ ሳይጨርሰን፣ ዳር ሆነን ላንመለከት ወያኔን በማናቸውም መንገድ ታግለን ልንጥለው፣ ልናስወግደው ትግሉን ጀምረናል፡፡ ያለውን ሰቆቃ በማስቆም በወያኔ ከርሰ መቃብር ላይ ኢትዮጵያችን የሁሉም እምነት ተከታዮች ተከባብረውና ተፋቅረው በነጻነት የሚኖሩበት አገር ትሆን ዘንድ እንታገል:: ኑ ተቀላቀሉን! ዳር ሆኖ መመልከቱ ይብቃ! በቃ!!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!

Monday, August 19, 2013

Demonstration in Oslo Norway Aug 16 .2013 against TPLF regime Organized by Ethiopian Asylum Seekers Association in Norway





Ethiopian Asylum Seekers Association in Norway organized a demonstration in front of the Norwegian Foreign Affairs august 16,2013 against the TPLF regime in Ethiopia to condemn and Request donors and all members of the international community (including Norway) to re-evaluate the relationship with Ethiopian regime and put pressure on the regime to respect human rights, rule of law, and release all political prisoners, 
Strongly condemn collaboration of e.g., Chinese and Indian governments and investors in the massive fertile land grab and deforestation programme, evicting poor farmers, Condemn China’s collaboration with the Ethiopian regime in jamming and blocking independent media, like Voice of America (VOA), and the Ethiopian Satellite Television (ESAT) and denying Ethiopian people access to alternative media, Call up on all Ethiopians and political and civic organizations working for democratic change in Ethiopia to come together and work I unison to realize democracy and rule of law in the country and Strongly condemn the Ethiopian regime interference of religion affairs. 

Gedion

Wednesday, August 14, 2013

Press release: Ginbot 7 Popular Force fundraising task-force in Norway

August 14, 2013
Ethiopia and its citizens have never been endangered and humiliated as under the rule of the woyane junta. The current problem of the country and its people is not only a question of lack of basic human rights, but it is a matter of life and death to the people and existence of Ethiopia as a sovereign country.
To fight the enemy which is responsible for the aforementioned situation and avert the danger, Ethiopians are wedging armed struggle and this is increasingly becoming the only and appropriate alternative.
Hence, Ginbot 7 Popular Force (G7PF) is established by freedom-loving Ethiopians, comprising youngsters, intellectuals and others. The main objectives of this force, as described on its website, are contributing to make the Ethiopian people owner of political power and establishing strong, sovereign and democratic Ethiopia. G7PF is working to remove TPLF by force and to create a peaceful transition period enabling establishment of non-partisan and constitutional defense, police, security, judiciary, etc. institutions which are crucial for a healthy playground for different political parties aspiring power in the country.
Among the current G7PF members are many intellectuals who joined this force abandoning their relatively comfortable living, families and professional jobs. This is one of the advantages of the G7PF compared to traditional armed struggles in Ethiopia where mainly farmers and other non-intellectuals are the main components of foot soldiers. Thus, the struggle of Ginbot 7 Popular Force gets skillful leadership on the ground and its members at the front properly understand why and whom they are fighting for and paying sacrifices.
Appreciating the efforts and the good intentions of G7PF, we Ethiopians in Norway have decided to support the force and established ad hoc committee (taskforce) mandated to coordinate a one-time fundraising in Oslo. As from the date of its establishment the taskforce is working on various activities and scheduled 28th of September, 2013 the date for the grand fundraising event in Oslo.
During this event, on 28 of Sep., 2013, representatives of the G7PF leadership will be present and the program of the event comprises, discussions, fundraising and entertaining activities.
Therefore, the taskforce herewith kindly invite all Ethiopians and other nationals both from Norway and neighboring countries to take part in this event and support G7PF.
Freedom, justice and democracy to all Ethiopians!
Ethiopia shall prevail!
Ginbot 7 Popular Force fundraising coordinating ad hoc committee in Norway
August 14, 2013, Norway, Oslo

Sunday, August 11, 2013

Ethiopian government in action, to reduce the Amhara population

Documentary video in Amharic reviled Ethiopian government given birth control shots for young Amhara women without there knowledge, according to the documentary in the Amhara village which the women took government provided vaccination none of them are given birth for years. One of the women says “we missed to see kids in the village.


South Africa: Thousands of Ethiopians flock to Durban for a meeting with Dr Berhanu Nega

The Horn Times Newsletter 11 August 2013
“Tesmamto Yalebet Eslam Christiyanu
Tezenegash ende Ethiopia mehonu…..” 
The song the colorful Ethiopian crowd is currently singing aloud, as thousands of refugees from all occupations, Muslims and Christians begin flocking to the South African port city of Durban for tonight’s extraordinary meeting with their heroic opposition party leader, his Excellency Dr Berhanu Nega via video link at the magnificent Sun Coast Casino conference hall.
According to the organizing Bête-Ethiopia committee spokesperson, the iconic dissident artist/activist Tamagne Beyene and respected spiritual leader Sheik imam Khalid Omar will also speak to the participants via Skype from the US.
However, with their country in turmoil and with the ruling minority junta quickly transforming itself into a killing machine, most refugees the Horn times spoke to appeared very keen to hear what the patriotic academic will have to say on critical issues the nation of 80 million is facing.
“Dr (Berhanu) is an intelligent and street-smart individual with great savoir-faire to be the leader of a proud nation like Ethiopia. For the past decade, my soul searched for a patriotic leader to follow and found one in him. Personally, he is my commander- in- chief. He is fearless, hawkish, and pragmatic; above all, he is an incomparable patriot. The hope of the nation rests on his shoulders. Dear Dr Berhanu, please know that we love you.” Alemeshet Bekele, 24, a refugee in South Africa for 6 years told the Horn Times in Durban.
“Am a proud member of Ginbot-7 political party. Only Ginbot-7 represents the dreams and aspirations of the people of Ethiopia. I urge all Ethiopians to join this unique party to avoid fragmenting the opposition. The ruling junta fears Ginbot-7 because of its popularity and its firm stance on human rights and human dignity.” The philosophical young man added while his boisterous friends clad in the national flag shouted “viva Berhanu Nega!”, “viva Ginbot-7!”, “viva Ethiopian Muslims!”
“I have a bona fide offer for puppet Prime Minister Hailemariam Desalegn.” Another young man, Samuel Alemu cuts in. “quit and flee.” He said to the loud cheer of his friends.
“We are less than four hours before the meeting starts. Look at the popularity of this larger- than- life character Dr Berhanu Nega.  His undimmed pulling power has not fade a bit since 2005 when he made that famous clean sweep of votes in the national elections. We are very eager to hear his plan for the future. The direction his party would take to end the bondage of slavery in Ethiopia will be very crucial for us. Am a bit tense.” Said a 47-year-old chartered accountant who requested anonymity.
The meeting is scheduled to start at August 11, 5:30 pm.
infohorntimes@gmail.com
@infohorntimes

Monday, August 5, 2013

Countries such as Ethiopia receive aid from the west, but are jailing their journalists – media owners and managers must act

"I am jailed, with around 200 other inmates, in a wide hall that looks like a warehouse. For all of us, there are only three toilets. Most of the inmates sleep on the floor, which has never been swept. About 1,000 prisoners share the small open space here at Kaliti Prison. One can guess our fate if a communicable disease breaks out."

So began a powerful polemic published in the New York Times last month by Eskinder Nega, one of Ethiopia's best-known journalists. Last year, under sweeping anti-terror laws used to silence critics of a repressive regime, he was given an 18-year sentence for daring to write about the Arab Spring and suggesting something similar could happen in his own country without reform.

Nega has been imprisoned nine times for his journalism. His wife has also been locked up, forced to give birth to their son behind bars. Their case highlights how Ethiopia might be a donor darling of the west, but it is run by a ruthless government that does not tolerate dissent. Journalists are routinely jailed, while dozens more fled the country and scores of papers have been shut down – 72 over the past two decades, according to one estimate.

Nega's courage and incarceration highlight the dangers of journalism in parts of Africa, where in too many places dubious laws, deadly violence and direct intimidation are used to stop investigations and stifle criticism. In countries such as Somalia and Zimbabwe, dedicated reporters doing their job risk their lives and liberty daily; last month, I worked with a journalist in Harare who constantly checked his car mirrors for security squads.

You might expect the continent's media owners and managers to take a strong stand in defence of media freedom. Instead, they have decided to hold their flagship annual convention – the largest such gathering in Africa – in Addis Ababa, just a few miles down the road from where journalists languish in jail.

The African Media Initiative (AMI) – which has been handed British aid in the past – naively calls this constructive engagement, ignoring the reality of a one-party regime renowned for its rigidity.

The AMI brushed aside complaints from exiled Ethiopian journalists. Zerihun Tesfaye, one of eight staff on a paper forced to flee overnight after threats from security forces, told me the decision insulted all those fighting tyranny by rewarding a country where independent journalism is equated with terrorism. He is right.

The AMI also ignored concerns from the New York-based Committee to Protect Journalists, which held meetings with organisers after complaining about the Ethiopian regime's "iron grip on the media and hostile rhetoric against press freedom".

The obstinacy of an organisation claiming a mission to empower citizens to hold governments to account is tragic; the event is even called, with no obvious sense of irony, Media and the African Renaissance. Not only does its complicity with such an authoritarian state betray those working for their publications, websites and stations. It also fails a continent in which both professional and citizen journalism is playing an increasingly crucial role in civil society despite cash restraints and often-challenging circumstances.

Many parts of Africa remain a difficult place to be a journalist, whether for financial, legal or security reasons. It is easy to list the bad examples: Nigeria, where the authorities continue to use coercion against reporters, responsible for more than 90 cases of assault and intimidation last year alone. Eritrea, the most censored country in the world, with close to 30 editors and journalists held in secret prisons. Or supposedly-democratic Zambia, where independent websites are being blocked and their staff harassed.

But there are also little-heralded causes for optimism, and not just in nations such as Mali, Niger and Senegal that have long enjoyed a lively media; indeed, the media in Mali's capital Bamako remained unshackled even after last year's coup. Anti-media laws have been rolled back in Malawi and Uganda, while technology is liberating a generation of new voices even in some of the most perilous places. The recent election campaign in Zimbabwe was enlivened by an anonymous blogger revealing a stream of sensitive government gossip, infuriating Robert Mugabe.

Many of the issues confronting the media are the same the world over, with tight resources and tussles over state control. But after suffering so badly as a result of colonialism and collateral damage from the cold war, Africa needs strong voices to shape its own narrative and shrug off the old stereotypes as it emerges into a more peaceful, prosperous future. Instead of cuddling up to states seeking to silence such vital voices, media owners and their managers should be fighting for free expression and standing by brave journalists risking everything for their job, their causes and their continent's future.

Ian Birrell is a former deputy editor of the Independent and co-founder of Africa Express
http://www.theguardian.com/media/2013/a ... ss-freedom

Sunday, August 4, 2013

ESAT Yehud Weg 04 August 2013

ኢሳት የእሁድ ወግ ኦገስት 3፥2013 ከአቶ ብርሃኑ ዳምጤ ጋር

Saturday, July 27, 2013

ETHIOPIA: LEGALLY CORRUPT By Dr Wondimu Mekonnen in House of Commons

Introduction

The simplest definition of state corruption is the self-enrichment of government officials through the use of the power bestowed on them and state mechanism. In Ethiopia, the TPLF is a mafia type gang that is running its own Mafiosi economic empire, not the country as a legitimate caring government.

The country itself is up for sale, as long as there are buyers out there. That is why people in Gambella were to evicted and their land sold to Indian and Arab, Turkish, Pakistani Billionaires. Recently, the Ethiopian Government refused to cooperate with the World Bank when it was asked to investigate whether the World Bank violated its own policies by funding, in which thousands of people were allegedly relocated to make way for agricultural investors. The British Government actually knowingly or unknowingly funded a programme that evicted the tribes of the Lower Omo Valley in south west Ethiopia – chief among them the Mursi, the Nyangatom, the Bodi and the Daasanach, who depend on a combination of flood retreat cultivation on the banks of the Omo River, rain fed cultivation further back from the river, and cattle on the grass plains, again to make way for foreign agricultural investors. The land of the Amaras, Afars, Oromos and all over the country is up for a grab. Even Egypt secured herself 20, 000 acres of farmland. To imagine this, one acre is about 1 football stadium field. The money from the sale of land, in hard currency goes straight either to the pockets of individuals of those in powers or to the coffers of regime’s private money making institutions, such as the “The Endowment Fund for the Rehabilitation of Tigray”, EFFORT.

Ethiopia is full of ironies. Before the Tigray Liberation Front (TPLF) became the “Government”, it was separatist rebel force, just like that of Eritrean Liberation Front with the aim of building the Future Republic of Tigray (dream map shown below). After successfully overthrowing the military regime of Lt Col. Mengistu Hailemariam, guerrilla leaders of TPLF helped Eritrea gain its independence but delayed their own, to finish some unfinished task of dismantling Ethiopia. Then they saw, the opportunity to amass any wealth from the South and move up to the North, to prosper their future Republic of Tigray, their ultimate goal. They never felt belongingness to Ethiopia. The mother of all ironies is that they are ruling the country and the people they hated so much at gun point. Therefore, expecting respect for human right from such a bunch of separatists is like expecting dove from a serpent’s egg. What would the British feels, if IRA end up being in charge of the Westminster to decide on the future of The United Kingdom? I leave that to your imagination.

Then another irony follows. Throughout the history of mankind, governments fought with neighbouring countries to expand their territories, but the government of Ethiopia fights with its own people to give land away to anybody outsider as long as the other party pays. The boarder land with the Sudan, including the birth Place of Emperor Theodros, whose son Prince Alemayehu Theodros’s body is lying right here in Britain at Windsor Castle has been given to the Sudanese after forcefully evicting the inhabitants, under gunpoint. That was in return of the Sudanese assistance while they were fighting the previous regime. A fertile farmland had to be taken away from Ethiopian farmers and given to a neighbouring country. When the Sudanese military came to take over the land, the farmers stood up to protect their property, fighting back bravely. However, their own government attacked them from behind in defence of the alien Sudanese military.

More than half of Ethiopia’s economy belongs to EFFORT, the Private property of Tigrian People’s Liberation Front (TPLF). From the remaining 50%, about 25% belongs to the Sheik Al Amoudi, an Ethiopian born Saudi Billionaire, who does business with them, probably stashing millions of dollars away for them in foreign banks. Then about 12.5% belongs to its satellite parties, while only 12:5% belongs to rest of 90 million people. When the regime declares the fast growing economy of the country, one should understand that actually it is meant the fast bulging pocket of the ruling officials, and not the people at all. Our people are poorer than ever. The number of starving has quadrupled. Millions live on the street. The regime itself estimates that “150,000 children live on the streets in Ethiopia, around. 60,000 in Addis Ababa, many arriving from rural areas looking for work”.

Why are we so poor?

Looking at United Nations Development Programme, Human Development Index, we find Ethiopia at 174 out 187, just ahead of 13 countries from the bottom of the table. Examining World Economic Forum’s Global competitive report, we find Ethiopia at 118 out of 133. Transparency International gives 33 points at Corruption Perception Index. The highest is awarded to New Zealand, Finland and Denmark, which is at 90. United Kingdom scores 74, along with Japan, ahead of United States. The lowest score 8, awarded to Somalia, North Korea and Afghanistan. Awarding Ethiopia 33 points out of 90 is totally wrong. I would have put the figure at 2, and that is I if I am too generous in marking. “The country has also lost close to 12 billion dollars since 2000 to illicit financial outflows, according to Global Financial Integrity (GFI), whose statistics are based on official data provided by the Ethiopian government, the World Bank, and the International Monetary Fund (IMF)”. The State Corruption index of Ethiopia could have been lower than that of the level of Somalia, North Korea and Afghanistan, but the corruption is concealed, because one would never know where the “government” official activities ends and their business activities start. EFFORT is a business as well as the “Government”.

When it comes to Natural resources, Ethiopia is not poor at all. We have ample water resources, for example. 8/7th of the Water that passes through the Nile Delta of Egypt comes from Ethiopian Highlands. We have mighty rivers everywhere. Baro, Tekeze, Wabi Shebele, Gibe, Awash, … you name it, are some, not to mention lakes everywhere. Truly speaking, Ethiopia is the water bed of Africa. But we suffer from draught and lack of clean drinking waters.

We have Gold, Precious stones but they all belong either to EFFORT or Al Amoudi. We have unexploited oil reserves, that could turn Ethiopia into the economic power of Sub-Saharan Africa, but we don’t have a responsible government that cares for the people. We have so many fertile lands which would have been able not just feed Ethiopia, but the entire Africa. Given her potential agricultural resources, Ethiopia could easily become the bread-basket of the continent of Africa. If you had followed a BBC Television Programme “From Pole To Pole” by Michael Palin, you would truly find why he called Ethiopia the Garden of Eden. From Egypt to the Sudan, it is all desert land. He found life in Ethiopia.

Then what went wrong? To begin with, we have had wars and battles throughout our history. Most of our productive times have been wasted fighting to ward off invaders. Our history tells us that we fought for more than 100 years against the invading Turks, not to mention Italians and other colonialists from Europe. When we are not fighting the invaders then we find ourselves fighting each other as if war was a kind of our national sport. That is all to control power, unlike the incumbent ones, to break up the country. This one is the worst government Ethiopia had ever had. They stand to serve the interest of other countries, rather than their own. One way or another, wars do cost too much and I am not the one to tell you how much it does. You know it firsthand. War on terrorism is mother of all ironies of Ethiopia. The TPLF itself is a terrorist organisation. It is currently bent on terrorising its own people.

To add insult on injury, then there is this occasional draught that used to come every 10 years. We heavily depend on rain water, rather than using the irrigation technology. Have we had peace in the country, even without touching the River Nile, we could have taken out as much water as we wanted for agriculture from the rest of the rivers for irrigation purpose, without igniting the fury of the powerful neighbours and use it to cultivate more than enough crops. The Nile is a controversial river. Whether we like it or not, it may ignite war anytime between Ethiopia and Egypt, if not The Sudan. All the Egyptian Military Might exists, not for anything else, but only one purpose. That is the safeguarding of the free flow of The Nile River. We know that. They know we know that too. That is why Egypt works day and night so that there would be no peace time in Ethiopia.

Then, there is this third element. Everyone that may aspire to come to power is not always just for the sake of seizing power but for the sake of enriching oneself. Yes, we had all corrupt regimes in the past history, but none of them come anywhere near the incumbent regime. Here we are not talking about individual official corruptions, but institutional corruptions, with the mighty force of the government power behind it. Corruptions To continue reading: 
http://ecadforum.com/2013/07/26/dr-wondimu-says-semhal-meles-deposits-5-billion/

Thursday, July 25, 2013

Brev fra den Etiopiske Journalist Eskinder Nega

By Eskinder Nega

Addis Abeba, Etiopia - Jeg ble fengslet, med rundt 200 andre innsatte, i et bredt hall som ser ut som et lager. For oss alle, er det bare tre toaletter. De fleste av de innsatte sover på gulvet, som aldri har blitt blåst. Rundt 1000 fanger deler liten åpen plass her på Kaliti fengsel. Man kan gjette vår skjebne hvis en smittsom sykdom bryter ut.
Jeg ble arrestert i september 2011 og fengslet i ni måneder før jeg ble funnet skyldig i juni 2012 i henhold til  Etiopias altfor bred Anti-Terrorism erklæring, som tilsynelatende dekker "planlegging, forberedelse, konspirasjon, oppvigleri og forsøk" av terrorhandlinger. I realiteten har loven blitt brukt som et påskudd til å fengsle journalister som kritiserer regjeringen. I juli i fjor, ble jeg dømt til 18 års fengsel.

Jeg har aldri konspirerte for å styrte regjeringen, alt jeg gjorde var å rapportere om den Arab Spring  og foreslår at noe lignende kan skje i Etiopia hvis det autoritære regimet gjorde ikke reform. Statens viktigste bevis mot meg var en YouTube-video av meg og sa dette på et offentlig møte. Jeg har også våget å stille spørsmål ved regjeringens latterlig påstand om at fengslede journalister var terrorister.

Under det forrige regimet til statsminister Meles Zenawi, ble jeg arrestert. Så var min kone, Serkalem Fasil. Hun fødte vår sønn i fengselet i 2005. (Hun ble løslatt i 2007.) Våre aviser ble stengt i henhold til lover som hevder å bekjempe terrorisme, men egentlig bare munnkurv pressen.

Vi trenger USA for å snakke ut. I den lange marsjen av historie, har minst to poler av tiltrekning og antagonisme vært normen i verdenspolitikken. Sjelden har bare én nasjon bar byrden av lederskap. Den unipolar verden i det 21. århundre, dominerte de siste to tiårene av USA, er et historisk unntak. Og gitt USAs rolle, bærer det et ansvar for å forsvare demokratiet og snakke ut mot de landene som tråkker det.

Jeg husker tydelig den livlige optimisme som rammet USA da Sovjetunionen imploderte i begynnelsen av 1990. Dette var ikke fryd generert av undergang av en uforsonlig fiende, men spenningen spirer av de reelle mulighetene som fremtiden holdt for frihet.

Og ingenting innkapslet ånden av ganger bedre enn ideen om "noe demokrati, ingen hjelp." Demokrati vil ikke lenger være den esoteriske kraft av Vesten, men den allestedsnærværende uttrykk for vår felles menneskelighet.

Men dessverre USAs handlinger har falt langt kort av sine ord. Suspendere hjelpemiddel, som mange diplomater er tilbøyelig til å påpeke, er ikke noe universalmiddel for alle onder i verden. Heller ikke er sanksjoner. Men det er en dårlig unnskyldning for den kynisme som dominerer konvensjonell utenrikspolitikk. Det er plass til transformative syn på diplomati.

Sanksjoner tippet balansen mot apartheid i Sør-Afrika, minoritet styre i Zimbabwe, og militærdiktaturet i Burma. Sanksjoner også buttressed fredelige overganger i disse landene. Uten håp om fredelig løsning innebygd i sanksjonene, ville en nedstigning til vold har vært uunngåelig.

Nå som store deler av Afrika har blitt trygt demokratisk, gamle og skjøre Etiopia, der en prekær diktatur har makt, er farlig ute av sync med tiden.

I mai besøkte USAs utenriksminister, John Kerry, Etiopia og hyllet landets økonomiske vekst. Hans ord viste hvor lite oppmerksomhet han betalte til virkeligheten. Utenriksdepartementets årlige rapport om menneskerettighetene forholdene har vært kritisk til Etiopias regjering siden 2005. Jeg ønsker å tro at rapporten representerer den virkelige holdning av USAs regjering, snarere enn Mr. Kerry ros for våre autoritære ledere.

Ikke mye har forandret seg siden vår siste diktator, Mr. Meles, døde i august i fjor. Det har ikke vært store politiske endringer. Den strenge pressen og antiterrorisme lover er der fortsatt. Det har ikke vært noen bedring når det gjelder pressefrihet.

Med en befolkning nærmer seg med stormskritt 100 millioner, Etiopia, i motsetning til Somalia, er rett og slett for stor til å ignorere eller inneholde med USAs regionale fullmakter.

Som Etiopia går, så går hele Afrikas Horn - en region der ustabilitet kan ha stor sikkerhet og humanitære konsekvenser for USA og Europa. Al-Qaida har en tilstedeværelse her, og hundrevis av millioner av bistand dollar strømme inn i regionen, mens millioner av emigranter strømme ut.

Med andre ord må Etiopia ikke få lov til å implodere. Og det ville være uansvarlig for verdens lone supermakt å stå og gjøre ingenting.

Det er på tide for USA å leve opp til sin historiske løftet ved å iverksette tiltak mot Etiopia, som uvøren regjeringen har siden 2005 vært verdens stjerners frafallen på demokrati.

Jeg foreslår at USA ilegge økonomiske sanksjoner mot Etiopia (mens du fortsetter å utvide humanitær hjelp uten forutsetning) og pålegge reise forbud mot etiopiske tjenestemenn involvert i menneskerettighetsbrudd.

Tyranni er stadig mer uholdbar i denne post-kald-krigen. Det er dømt til å mislykkes. Men det må skubbes å gå ut på scenen med et klynk - ikke bang at ekstremister lenge etter.

Jeg er overbevist om at USA til slutt vil gjøre det rette. Tross alt, er det nye århundret en alder av demokratiet først og fremst på grunn av USA.

Her i den etiopiske gulag, er dette alene grunn nok til å betale hyllest til landet av den modige.

Eskinder Nega, en etiopisk journalist og vinneren av 2012 PEN / Barbara Goldsmith Freedom to Write Award, har vært fengslet siden september 2011.